ቅድስት ድንግል ማርያም

ቅድስት ድንግል ማርያም
ምስለ ፍቁር ወልዳ

Tuesday, April 24, 2012

ማስታወቂያ

 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፣ አሜን::

ለዕሑድ ሚያዝያ ሃያ አንድ ቀን (29.04.2012)ተይዞ የነበረው የቅዳሴ መርሃ ግብር የማይኖር መሆኑን በትሕትና እናስታውቃለን::

ሣምንት ሚያዝያ ሃያ ስምንት(06.05.2012)እንደተለመደው የግንቦት ልደታ በዓል በንግሥና ደማቅ ሥነ-ሥርዓት ስለሚከበር ላልሰሙ ወገኖች እያሰማን እንድንገኝና የበረከቱ ተሳታፊዎች እንድንሆን በእመቤታችን ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን::

በዙሪክ የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም የሰበካ ጉባኤ

No comments:

Post a Comment