ቅድስት ድንግል ማርያም

ቅድስት ድንግል ማርያም
ምስለ ፍቁር ወልዳ

Sunday, December 23, 2012

ለታህሣሥ ገብርኤል ንግሥ ወደ ሎዛን ጉዞ

ማሰታወቂያ
በሰዊዘርላንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የደብረ ገነት ቅድሰት ማርያም    ቤተ ክርስቲያን  የፊታችን  ዕሑድ ሕዳር  21 ቀን (30.12.2012) በሎዛን ደብረ  ይል ቅዱስ ገብርኤል  በስርዓተ ንግስ የሚከበረውን  ታላቁን የታሕሣሥ ገብርኤል በዐል ምክንያት በማድረግ ከዙሪክ የሚነሳ አውቶቡስ ለምዕመናን አዘጋጅቷል፡፡ ያልተያዙ ጥቂት ወንበሮች ስላሉ በክብረ በዓሉ ላይ በመገኘት የበረከቱ ተሳታፊ መሆን የምትሹ ከስር በተዘረዘሩት የስልክ ቁጥሮች በመደወል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን በትሕትና እናስታውቃለን፡፡
ከመንፈሳዊ ሠላምታ ጋር    
                       (078) 608 85 03 \  (076) 493 96 98 \ (076) 248 88 01 
                                              
በስዊዘርላንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም   ቤተ ክርስቲያን የሰበካ ጉባዔ የመንፈሳዊ ጉዞና የስብከተ ወንጌል አገልግሎት

Thursday, December 20, 2012

አሁድ ሕዳር 14 ቀን (23.12.12) ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም   / ኦፕፊኮን እንደተለመደው መንፈሳዊ አገልግሎተ (ኪዳን) የሚኖር መሆኑን በትሕትና  እንገልጸለን፡፡