ሰሞነ ሕማማት
በኦፕፊኮን/ ዙሪክ የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በዚህ ሰሙነ ሕማማት ከጸሎተ ሓሙስ ጀምሮ ክፍት መሆኑንና ሐሙስ ስርዓተ ጸሎት:ዓርብ ሥርዓተ ጸሎትና ስግደት የሚኖር ሲሆን ቅዳሜ ሥዑር ከማታው 2 ሰዓት (8 ፒ ኤም) ጀምሮ ለጌታችንና መድሃኒታችን የትንሳኤ በዓል ተጋባዥ ጳጳስ በሚገኙበት ለበዓሉ ተስማሚ በሆኑ ያሬዳዊ ዝማሬዎችና የቅዳሴ ሥነ ሥርዓት የሚከበር መሆኑን በትሕትና እናበስራለን:: ያልሰሙ ወገኖች ሰምተው የበረከቱ ተሳታፈ እንዲሆኑ የበኩላችሁን እንድታደርጉ ባላደራ መሆናችሁን አትዘንጉ!
Tuesday, April 10, 2012
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment