ቅድስት ድንግል ማርያም

ቅድስት ድንግል ማርያም
ምስለ ፍቁር ወልዳ

Friday, March 23, 2012

ቅዳሴና ትምሕርት በመምሕር ጥበበ ሥላሴ (ከ UK)

ዕሑድ መጋቢት 16 ቀን (25.03.2012) በዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴና የስብከተ ወንጌል ትምሕርት የሚኖር መሆኑን የሰበካ ጉባኤው በትሕትና ያስታውቃል:: ቀሲስ (መምሕር) ጥበበ ሥላሴ ከ ታላቋ ብሪታንያ ይመጣሉ::
ምዕመናን ላልሰሙ እያሰማችሁ ሁላችንም የበረከቱ ተሳታፊዎች እንሆን ዘንድ የቸሩ መድሃኔዓለም እርዳታ:የእመቤታችን የድንግል ማርያም ልመናና ጸሎት ከሁላችን ጋር ይሁን!

No comments:

Post a Comment