ቅድስት ድንግል ማርያም

ቅድስት ድንግል ማርያም
ምስለ ፍቁር ወልዳ

Thursday, February 23, 2012

ለየካቲት ኪዳነ ምሕረት ቅዳሴ በኦፕፊኮን/ዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን















በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን::
የዙሪክ (ኦፕፊኮን) ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ዕሑድ የካቲት 18 ቀን 2004 ዓ.ም (26.2.2012) የኪዳነ ምሕረትን ዓመታዊ በዓል የቅዳሴ ሥነ-ሥርዓትና ልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርሃ ግብር የሚኖር መሆኑን በትሕትና እንገልጻለን:: ላልሰሙ አሰምታችሁ ሁላችንም የበረከቱ ተሳታፊዎች ለመሆን በሰላም ያገናኘን!
የሰበካ ጉባኤው

No comments:

Post a Comment