Thursday, January 30, 2014
የአስቴርዮ ማርያም በዓለ ንግሥ በደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን ኦፕፊኮን/ ዙሪክ
የዘንድሮው የአስቴርዮ ማርያም የንግሥ በዓል በዙሪኳ ደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን አጅግ ደማቅ በሁነ ተዋሕዶዊ ሥነ-ሥርዓት ተክብሯል:: ተጋባዥ መምህር ጳውሎስ ምክረ ሥላሴና በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን በተገኙበት የተከበረው ሥነ-ሥርዓት የተከበረው በ17 ጥር በወንጌለ ስብክት በ18 እለተ ዕሑድ የንግሱ በዓል የተከናወነበት እለት ነበር:: አባሪ ምስሎቹን ይመልከቱ!
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment