በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን::
የፊታችን ቅዳሜ ጥር 17 ቀንና እሑድ ጥር 18 ቀነ (Jan.25+26) በዙሪክ/ኦፕፊኮን ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ዓመታዊውን የእመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን አስተርአዮ ማርያም ምክንያት በማድረግ ቅዳሜ 15:00 ሰዓት ላይ የሚጀምር ታላቅ የመንፈሳዊ ጉባኤ
በመምሕር ጳውሎስ መልካአ ሥላሴ ይቀርባል:: እሑድ በዓለ ንግሥ በታላቅ ሥነ-ሥርአት ይከበራል:: የምሥራቹን ላልሰሙ ወገኖች አሰምታችሁ
የመንፈሳዊ ትምሕርቱ ተጠቃሚዎችና የበረክቱ ተሳታፊዎች አንድትሆኑ ቤተ ክርስቲያኑቱ ጥሪ ታቀርባለች::
No comments:
Post a Comment