ቅድስት ድንግል ማርያም

ቅድስት ድንግል ማርያም
ምስለ ፍቁር ወልዳ

Sunday, January 19, 2014

አስተርአዮ ማርያም - መምሕር ጳውሎስ መልካአ ሥላሴ -በዙሪክ/ኦፕፊኮን ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን::

የፊታችን ቅዳሜ ጥር 17 ቀንና እሑድ ጥር 18 ቀነ (Jan.25+26) በዙሪክ/ኦፕፊኮን ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ዓመታዊውን የእመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን አስተርአዮ ማርያም  ምክንያት በማድረግ ቅዳሜ 15:00 ሰዓት ላይ የሚጀምር ታላቅ የመንፈሳዊ ጉባኤ በመምሕር ጳውሎስ መልካአ ሥላሴ ይቀርባል:: እሑድ በዓለ ንግሥ በታላቅ ሥነ-ሥርአት ይከበራል:: የምሥራቹን ላልሰሙ ወገኖች አሰምታችሁ የመንፈሳዊ ትምሕርቱ ተጠቃሚዎችና የበረክቱ ተሳታፊዎች አንድትሆኑ ቤተ ክርስቲያኑቱ ጥሪ ታቀርባለች::

No comments:

Post a Comment