የእመቤታችን የድንግል ማርያም የልደት በዓል (ግንቦት ልደታ) እሁድ ሚያዝያ 28 ቀን 2004 ዓ.ም. በዙሪክ የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን በታላቅ ድምቀትና ንግሥ ተከበረ:: ክተለያዩ የስዊስ ካንቶኖችና አጎራባች አገሮች በተሰበሰቡ ምእመናን በተዋሕዷዊ መዝሙሮችና ያሬዳዊ ወረቦች ያማረውን አከባበር የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል በዚህ ገጽ ላይ ይቀርባል::
"ከሺ ቃላት አንድ ምስል በይበልጥ ይገልጻል " ነውና ምስሎችን ይመልከቱ:: (ፎቶዎች በተስፉ ወልደ ሥላሴ)
Monday, May 7, 2012
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment