የመልአከ መንክራት መምሕር ግርማን የፈውስ አገልግሎት ሸታችሁ ወደ ዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ከ ነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜ 2 ቀን (05.09.2014 - 07.09.2014) ድረስ የሚከተሉት ሆቴሎችን በተመጣጣኝ ዋጋ ጥሩ አገልግሎት ያላቸው መሆኑን አረጋግጠን መርጠናል። አድራሻዎቹን ከእነ ድረ ገጾቹ ከሰር ያገኑዋቸዋል።
Hostel Krone Zürich
Hostels, Youthhostel, Jugendherberge
Limmatquai 88
8001 ZürichTel. | 044 260 11 70 * |
booking@hostel-zurich.comlbis City West Hotel - GalaHotels.com
Adibis-citywest-zurich.galahotels.com/
+44 20 3384 6448
Hotel Belair
Alte Winterthurerstrasse 16,
8304 Wallisellen
+4144 839 55 55
ተጨማሪ አድራሻዎች እንደተገኙ እናስታውቃለን። |
No comments:
Post a Comment