ቅድስት ድንግል ማርያም

ቅድስት ድንግል ማርያም
ምስለ ፍቁር ወልዳ

Monday, August 13, 2012

የፍልሰታ ቅዳሴ በደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን እሑድ ነሐሴ 13 ቀን (19.08.2012)

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሓዱ አምላክ አሜን::

እሑድ ነሓሴ 13 ቀን 2004 ዓ.ም. /19.08.2012 በደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ኦፕፊኮን ከጧቱ 1 ሰዓት ጀምሮ ቅዳሴ ፣ በያሬዳዊ ዜማ የፍልሰታን ወቅት በሚመለከት ስብከተ ወንጌልና ተዋሕዷዊ መንፈሳዊ መዝሙሮች የሚቀርቡበት መርሃ ግብር መኖሩን እናበስራለን:: ላልሰሙ ምዕመናን አሰምታችሁ የበረከቱ ተሳታፊዎች ትሆኑ ዘንድ የሰበካ ጉባኤው በትሕትና ያሳስባል::

አድራሻው እንደተለመደው:-
Wallisellerstr.20
8152 Opfikon ነው::

No comments:

Post a Comment