የጌታችንና የመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የ2004 የልደት በዓል (ገና)በዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን መርሃግብር ዓርብ ታኅሳስ 27 ቀን (6.1.2012) በ1900 ሰዓት ይጀምራል::በዓሉን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር ቅድመ ዝግጅቱ ተጠናቋል::
ቀደም ሲል ቀኑንና ሰዓቱን በሚመለከት ተነግሮ የነበረው በዚህ መስተካከሉን በትሕትና እናስታውቃለን:: ላልሰሙ ወገኖች እንድታሰሙ በጌታችንና በመደሃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አደራ እንላለን::
በዙሪክ የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም የሰበካ ጉባኤ
Monday, January 2, 2012
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment