Sunday, October 14, 2012
Tuesday, October 2, 2012
የደመራ በዓል አከባባር በደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ኦፕፊኮን/ዙረክ አከባበር በምስል ሲገለጽ
የዘንድሮው የመስቀል በዓል በስዊዘርላንድ የተከበረው ዕሁድ መስከረም 20 ቀን (30.9.2012) ላለፉት አስራ ሁለት ዓመታት ሲከበረ እንደቆየው ሁሉ በዙሪክ/ኦፕፊኮን የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ነው::ቁጥራቸው እጅግ ከፍ ያለ ምዕመናን ከጠቅላላው ስዊዘርላንድና አጎራባች አገሮች ተገኝተው በፍቅርና በሰላም ያከበሩት ይኽው የደመራ ሥነ-ሥርዓት የመስቀልን ታሪክና ለምን እንደምናከብር በሰንበት ትምሕርት ቤት ዘማርያን በድራማ መልክ የትምሕርታዊ መልዕክት የታጀበ ስለነበር ለደመራው በዓል ልዩ ውበትና ድምቀት ሰጥቶታል::
All photos by Tesfu Woldeselassie
Subscribe to:
Posts (Atom)