ዕሑድ መጋቢት 16 ቀን (25.03.2012) በዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴና የስብከተ ወንጌል ትምሕርት የሚኖር መሆኑን የሰበካ ጉባኤው በትሕትና ያስታውቃል:: ቀሲስ (መምሕር) ጥበበ ሥላሴ ከ ታላቋ ብሪታንያ ይመጣሉ::
ምዕመናን ላልሰሙ እያሰማችሁ ሁላችንም የበረከቱ ተሳታፊዎች እንሆን ዘንድ የቸሩ መድሃኔዓለም እርዳታ:የእመቤታችን የድንግል ማርያም ልመናና ጸሎት ከሁላችን ጋር ይሁን!
ምዕመናን ላልሰሙ እያሰማችሁ ሁላችንም የበረከቱ ተሳታፊዎች እንሆን ዘንድ የቸሩ መድሃኔዓለም እርዳታ:የእመቤታችን የድንግል ማርያም ልመናና ጸሎት ከሁላችን ጋር ይሁን!