<?xml version='1.0' encoding='UTF-8'?><?xml-stylesheet href="http://www.blogger.com/styles/atom.css" type="text/css"?><feed xmlns='http://www.w3.org/2005/Atom' xmlns:openSearch='http://a9.com/-/spec/opensearchrss/1.0/' xmlns:georss='http://www.georss.org/georss' xmlns:gd='http://schemas.google.com/g/2005' xmlns:thr='http://purl.org/syndication/thread/1.0'><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173</id><updated>2012-03-01T00:50:27.308+01:00</updated><category term='ሃሰተኝነት'/><category term='Vesper'/><category term='äthiopisch'/><category term='ጾም'/><category term='ምግብ'/><category term='ተንኮል'/><category term='Mehur'/><category term='Waisenkinder'/><category term='ሀሜት'/><category term='Eyesus'/><category term='orthodox'/><category term='Bischof'/><category term='ሸር'/><category term='Erzbischof'/><category term='Verstorben'/><category term='ሁዳዴ'/><category term='Kirche'/><category term='Melketsedek'/><category term='Mezmur Tilahun Abshir Zemari Gospel Song Ethiopian Orthodox Tewahedo'/><category term='ምቀኝነት'/><category term='ትምህርት'/><category term='ቅናት'/><category term='Kloster'/><title type='text'>ዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም</title><subtitle type='html'>ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኦፕፊኮን ፣ ዙሪክ ፣ ስዊስ (ስዊዝርላንድ) - 

Debre Gennet Qiddist Maryam äthiopisch-orthodoxe Tewahedo Kirchgemeinde in Opfikon (Zürich) Schweiz - 

Debre Gennet Qiddist Maryam Ethiopian Orthodox Tewahedo Church in Opfikon (Zurich) Switzerland</subtitle><link rel='http://schemas.google.com/g/2005#feed' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/posts/default'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default?max-results=100'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/'/><link rel='hub' href='http://pubsubhubbub.appspot.com/'/><author><name>ዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም</name><uri>http://www.blogger.com/profile/11409675286415926335</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><generator version='7.00' uri='http://www.blogger.com'>Blogger</generator><openSearch:totalResults>14</openSearch:totalResults><openSearch:startIndex>1</openSearch:startIndex><openSearch:itemsPerPage>100</openSearch:itemsPerPage><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-1364769206448633788</id><published>2012-03-01T00:42:00.005+01:00</published><updated>2012-03-01T00:50:27.368+01:00</updated><title type='text'>የዕሑድ የካቲት 18 ቀን 2004 ዓ.ም ቅዳሴ በሥዕል ሲገለጽ!</title><content type='html'>&lt;a href="http://1.bp.blogspot.com/-uwp3L-rFTJc/T065HdtvTgI/AAAAAAAAADk/Nc4gu3Wx8bQ/s1600/church%2B260212%2B023.jpg"&gt;&lt;img style="WIDTH: 400px; HEIGHT: 300px; CURSOR: hand" id="BLOGGER_PHOTO_ID_5714708515066433026" border="0" alt="" src="http://1.bp.blogspot.com/-uwp3L-rFTJc/T065HdtvTgI/AAAAAAAAADk/Nc4gu3Wx8bQ/s400/church%2B260212%2B023.jpg" /&gt;&lt;/a&gt;&lt;br /&gt;&lt;a href="http://1.bp.blogspot.com/-tO7cXMxt7a4/T0649JF0tvI/AAAAAAAAADY/bmkhgKK0PPY/s1600/church%2B260212%2B025.jpg"&gt;&lt;img style="WIDTH: 400px; HEIGHT: 300px; CURSOR: hand" id="BLOGGER_PHOTO_ID_5714708337731614450" border="0" alt="" src="http://1.bp.blogspot.com/-tO7cXMxt7a4/T0649JF0tvI/AAAAAAAAADY/bmkhgKK0PPY/s400/church%2B260212%2B025.jpg" /&gt;&lt;/a&gt;&lt;br /&gt;&lt;a href="http://3.bp.blogspot.com/-X_hkqYkpHYU/T064mC12LxI/AAAAAAAAADM/9NGPp1mgzD0/s1600/church%2B260212%2B024.jpg"&gt;&lt;img style="WIDTH: 400px; HEIGHT: 300px; CURSOR: hand" id="BLOGGER_PHOTO_ID_5714707940916997906" border="0" alt="" src="http://3.bp.blogspot.com/-X_hkqYkpHYU/T064mC12LxI/AAAAAAAAADM/9NGPp1mgzD0/s400/church%2B260212%2B024.jpg" /&gt;&lt;/a&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;div&gt;&lt;a href="http://2.bp.blogspot.com/-CPRvh5Vc83k/T064ZRdMZsI/AAAAAAAAADA/DGAhLSevLZg/s1600/church%2B260212%2B032.jpg"&gt;&lt;img style="WIDTH: 400px; HEIGHT: 300px; CURSOR: hand" id="BLOGGER_PHOTO_ID_5714707721501828802" border="0" alt="" src="http://2.bp.blogspot.com/-CPRvh5Vc83k/T064ZRdMZsI/AAAAAAAAADA/DGAhLSevLZg/s400/church%2B260212%2B032.jpg" /&gt;&lt;/a&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;div&gt;&lt;a href="http://2.bp.blogspot.com/-t80OJczT4m0/T064MYfwn6I/AAAAAAAAAC0/6BYp3Kc_aGM/s1600/church%2B260212%2B024.jpg"&gt;&lt;/a&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;div&gt;&lt;/div&gt;&lt;/div&gt;&lt;/div&gt;&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-1364769206448633788?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/1364769206448633788/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/03/18-2004.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/1364769206448633788'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/1364769206448633788'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/03/18-2004.html' title='የዕሑድ የካቲት 18 ቀን 2004 ዓ.ም ቅዳሴ በሥዕል ሲገለጽ!'/><author><name>Zegeb Selassie</name><uri>http://www.blogger.com/profile/07466529944435226031</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><media:thumbnail xmlns:media='http://search.yahoo.com/mrss/' url='http://1.bp.blogspot.com/-uwp3L-rFTJc/T065HdtvTgI/AAAAAAAAADk/Nc4gu3Wx8bQ/s72-c/church%2B260212%2B023.jpg' height='72' width='72'/><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-7120712940488574319</id><published>2012-02-23T14:27:00.005+01:00</published><updated>2012-02-24T21:12:58.332+01:00</updated><title type='text'>ለየካቲት ኪዳነ ምሕረት ቅዳሴ በኦፕፊኮን/ዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን</title><content type='html'>&lt;a href="http://2.bp.blogspot.com/-Rou7raN0sbY/T0fvNZZ_M0I/AAAAAAAAACQ/92DgpQyD_Lc/s1600/Ke%2BCamera%2B19112010%2B012.jpg"&gt;&lt;img style="MARGIN: 0px 0px 10px 10px; WIDTH: 400px; FLOAT: right; HEIGHT: 300px; CURSOR: hand" id="BLOGGER_PHOTO_ID_5712797665779987266" border="0" alt="" src="http://2.bp.blogspot.com/-Rou7raN0sbY/T0fvNZZ_M0I/AAAAAAAAACQ/92DgpQyD_Lc/s400/Ke%2BCamera%2B19112010%2B012.jpg" /&gt;&lt;/a&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;div&gt;&lt;a href="http://3.bp.blogspot.com/-DcJm-3g_AbQ/T0eAMe8g0eI/AAAAAAAAACE/yGV7fv2njHU/s1600/Ke%2BCamera%2B19112010%2B012.jpg"&gt;&lt;/a&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;div&gt;&lt;a href="http://4.bp.blogspot.com/-101npyYOsDQ/T0d_wLKyCUI/AAAAAAAAAB4/b863Eo2T_S0/s1600/Ke%2BCamera%2B19112010%2B049.jpg"&gt;&lt;/a&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;div&gt;&lt;span style="font-size:130%;color:#ffffff;"&gt;በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን::&lt;br /&gt;የዙሪክ (ኦፕፊኮን) ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ዕሑድ የካቲት 18 ቀን 2004 ዓ.ም (26.2.2012) የኪዳነ ምሕረትን ዓመታዊ በዓል የቅዳሴ ሥነ-ሥርዓትና ልዩ ልዩ መንፈሳዊ መርሃ ግብር የሚኖር መሆኑን በትሕትና እንገልጻለን:: ላልሰሙ አሰምታችሁ ሁላችንም የበረከቱ ተሳታፊዎች ለመሆን በሰላም ያገናኘን!&lt;br /&gt;የሰበካ ጉባኤው &lt;/span&gt;&lt;/div&gt;&lt;/div&gt;&lt;/div&gt;&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-7120712940488574319?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/7120712940488574319/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/02/blog-post_23.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/7120712940488574319'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/7120712940488574319'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/02/blog-post_23.html' title='ለየካቲት ኪዳነ ምሕረት ቅዳሴ በኦፕፊኮን/ዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን'/><author><name>Zegeb Selassie</name><uri>http://www.blogger.com/profile/07466529944435226031</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><media:thumbnail xmlns:media='http://search.yahoo.com/mrss/' url='http://2.bp.blogspot.com/-Rou7raN0sbY/T0fvNZZ_M0I/AAAAAAAAACQ/92DgpQyD_Lc/s72-c/Ke%2BCamera%2B19112010%2B012.jpg' height='72' width='72'/><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-7707116158458580911</id><published>2012-02-16T01:01:00.001+01:00</published><updated>2012-02-16T01:06:15.230+01:00</updated><title type='text'>ከ "ፍኖተ ጽድቅ" የዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን 10ኛ ዓመት ዕትም የተወሰደ:: መልዕክት</title><content type='html'>እስመ ኢይገድፎ እግዚአብሔር ለሕዝቡ፤ እስመ ውስተ እዴሁ ኲሉ አጽናፈ ምድር &lt;br /&gt;እግዚአብሔር ሕዝቡን አይጥላቸውም፤የምድር ዳርቻወችም በእጁ ውስጥ ናቸው &lt;br /&gt;መዝ :94፣4 &lt;br /&gt;&lt;br /&gt; &lt;br /&gt; &lt;br /&gt;&lt;br /&gt;ማእምረ ኅቡአት የሆነ እግዚአብሔር የቀደመውን ሰው በአርአያውና በአምሳሉ ሲፈጥረው ምን ሊያደርግና ምን ሊሆን እንዲሚችል ሳያውቀው ቀርቶ አልነበረም፤ ይልቁንም ሁለት አበይት የሆኑ ሀብታትን ሰጥቶ አከበርው እንጂ፤ እነርሱም 1ኛ፦ የሚያስተውልበትን እውቀት፤ 2ኛ፦ ሙሉ ነፃነት ናቸው ዘዳግም 30፣19 ነገር ግን በገነት በደስታ የመኖር እድል ተስጥቶት የነበረው ሰው እነዚህን ክቡር የሆኑ የእግዚአብሔር ስጦታዎችን በአግባቡ ሊጠቀምባቸው አልቻለም። ይባስ ብሎ ማስተዋልን ለክፉ ምኞት፤ ነፃነቱንም ለጥፋትና ለውርደት ተጠቀመበት መዝ ዳዊት 48፤12። « ሰብእሰ እንዘ ክቡር ውእቱ ኢያእመረ ወኮነ ከመ እንስሳ ዘአልቦ ልብ ወተመሰሎሙ » ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም እንድሚጠፉ እንስሶች መሰለ ይላል። በመሰረቱ አዳም በነጻነቱ ምክንያት በራሱ ላይ ላደረሰው ችግር ሁሉ ተጠያቂው ነጻነቱን የሰጠው እግዚአብሔር ሳይሆን በነፃነቱ ያልተጠቀመው አዳም ነው። የሆነው ሆኖ እግዚአብሔር ሕዝቡን አይጥልም ርስቱንም አይተውምና መዝ፡93፤14 በህገ ልቦና ያመልኩት የነበሩትን ህገ ኦሪት ፤በመጨርሻም ወርዶ ተወልዶ ህገ ወንጌልን በመስጠት በነፃነታችን ምክንያት ያመጣነውን ችግር በቀራንዮ አደባባይ እራሱን አሳልፎ በመስጠት አሰወገደልን።ኢሳ 53፤4 ገላትያ 5፤1 &lt;br /&gt;&lt;br /&gt;ከዚህ በኋላ ያለው አዲሱ የሰው ልጅ ሕይወት እና ታሪክ ሰው ከሆነው አምላክ ጋር ያለው ግንኙነት እጅግ የጠበቀና ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱና ወንጌልን አስተምሩ ማቴ፤28፤19 ባላቸው ደቀመዛሙርቱ ምክንያት ይህን ዓለም ጨለማ የነበርው ብርሃን፤ ጠማማ የነበረው ቀና፤ ጐምዛዛ የነበረው ጣፋጭ፤ አላዋቂ የነበረው አዋቂ፤ በተስፋ መቁረጥ ውስጥ የነበርው ባለተስፋ፤ ካጋንንት ባርነት ወደ እግዚአብሔር ልጅነት የተመለሰ ሆነ። መዝ.106፤13-15 በመቀጠልም በቅዱስ እስጢፋኖስ ሞት ምክንያት በኢየሩሳሌም ባለችው ቤተክርስቲያን ላይ ታላቅ ስደት በመሆኑ የሐዋ ሥራ 8፤1 ከኢየሩሳሌም ውጭ የመጀመሪያው ቤተ ክርስቲያን በአንፆኪያ ተመሰረተች። የሐዋ ሥራ 11፤26 &lt;br /&gt;&lt;br /&gt;ሀገራችን ኢትዮጵያም በ34ዓ.ም. በጃንደረባው አማካይነት የክርስትና እምነት፤እንዲሁም በ4ኛው ክፍለ ዘመን መጀምሪያ ደግሞ በከሳቴ ብርሃን አባ ሰላማ የወንጌል ትምህርትና የቤተክርስቲያን ስርዓት ተጠቃሚ በመሆኗ ላለፉት 2000 ዓመታት ታሪኳን፤ ባህሏንና ትውፊቷን በክርስትና ሀይማኖት ላይ መሰረት ያደረገችው ኢትዮጵያ ከቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ጋር ያለው አንደነቷ ጸንቶ ቆይቷል። ለወደፊቱም ቀጣይነት እንዲኖረው የአዲሱ ትውልድ ሃላፊነት ነው። &lt;br /&gt;«ግነዩ ለእግዚአብሔር ወጸውዑ ስሞ ወንግርዎሙ ለአሕዛብ ምግባሮ » እግዚአብሔርን አመስግኑ ስሙንም ጥሩ ለአሕዛብም ሥራውን ንገሩ መዝሙር 104፤1 እንዳለው ቅዱስ ዳዊት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከሀገር ውጭ ይህንን የካበተ መንፈሳዊ ሀብቷን ለማዳረስ ጥረት ማድረግ ከጀመረች ግማሽ ምዕተ አመት በላይ አስቆጥራለች። ከላይ በርእሱ እንደተጠቀሰው መዝሙር 94፤4 እኛም ከአገራችን በብዙ ሺህ ኪሎሜትር ርቀን ብንገኝም በዚህ በስዊዘርላንድ ሀገር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ ግልጋሎቷንና ቡራኬዋን መስጠት ከጀመረች ከ30 ዓመታት በላይ የሆናት ሲሆን በዙሪክ ከተማ በእናታችን በቅድስት ድንግል ማሪያም ስም በተሰየመ ቤተክርስቲያን ሙሉ መንፈሳዊ አገልግሎት መስጠት ከተጀመረ ግን እነሆ ዛሬ 10 ዓመታችንን ሞልተናል። ስለአደረገልን ሁሉ « ይትባረክ እግዚአብሔር አምልከ አበዊነ » ያባቶቻችን አምልክ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን እንላለን። &lt;br /&gt;በመጨርሻም የዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማሪያም ቤተክርስቲያን ለልጆቿ « ንዑ ንትፈሣሕ በእግዚአብሔር። ወንየብብ ለአምላክነ ወመድኃኒነ። ወንብፃ ቅደመ ገጹ በአሚን ።ወበመዝሙር ንየብብ ሎቱ እስመ አብይ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክነ። » &lt;br /&gt;ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን ፤በአምላክ ለመድኃኒታችን እልል እንበል ፤በምስጋና ወደፊት እንድረስ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል ፤እግዚአብሔር ታላቅ አምላክ ነውና ። መዝ.94፤1-3 በማለት ጥሪዋን ታስተላልፋለች። &lt;br /&gt;ስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር :: &lt;br /&gt;መልአከ ገነት አባ ኃ/ጊዮርጊስ ወ/ማርያም (ቆሞስ) በስዊዘርላንድ የኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-7707116158458580911?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/7707116158458580911/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/02/10_16.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/7707116158458580911'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/7707116158458580911'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/02/10_16.html' title='ከ &quot;ፍኖተ ጽድቅ&quot; የዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን 10ኛ ዓመት ዕትም የተወሰደ:: መልዕክት'/><author><name>Zegeb Selassie</name><uri>http://www.blogger.com/profile/07466529944435226031</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-5260090744237568891</id><published>2012-02-09T20:32:00.006+01:00</published><updated>2012-02-16T00:53:25.199+01:00</updated><title type='text'>ቅዳሴ  ዕሑድ የካቲት 4 ቀን / 12.Februar 2012</title><content type='html'>&lt;strong&gt;&lt;span style="font-size:180%;color:#cc0000;"&gt;&lt;span style="color:#ffffff;"&gt;ዕሑድ የካቲት 11 ቀን (February 19. 2012)&lt;/span&gt; በዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስትያን &lt;span style="color:#ffffff;"&gt;እንደተለመደው መደበኛ መርሃ ግብር የሚኖር መሆኑን የሰበካ ጉባኤው በትህትና ያስታውቃል::&lt;/span&gt; &lt;span style="color:#ffffff;"&gt;አድራሻውን ለGPS ተጠቃሚዎች - Wallisellerstrasse 20, 8152 Glattbrugg or Opfikon መስጠት ይቻላል::&lt;/span&gt;&lt;/span&gt;&lt;/strong&gt;&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-5260090744237568891?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/5260090744237568891/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/02/4-12februar-2012.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/5260090744237568891'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/5260090744237568891'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/02/4-12februar-2012.html' title='ቅዳሴ  ዕሑድ የካቲት 4 ቀን / 12.Februar 2012'/><author><name>Zegeb Selassie</name><uri>http://www.blogger.com/profile/07466529944435226031</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-5572905125171190086</id><published>2012-02-02T21:49:00.002+01:00</published><updated>2012-02-04T13:17:42.819+01:00</updated><title type='text'>ዳግመኛ ፍጠረን!  - ግጥም (ነሐሴ 2002 - ደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ኦፕፊኮን/ ዙሪክ 10ኛ ዓመት -ልዩ እትም ) የተወሰደ</title><content type='html'>&lt;span style="font-size:180%;color:#ff0000;"&gt;ዳግመኛ ፍጠረን&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;span style="font-size:130%;color:#ff0000;"&gt;"እግዚአብሔርም አለ: ሰውን በመልካችንና በአምሳላችን እንፍጠር" ኦ.ዘ.ፍ. 1:26&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;ቸሩ እግዚአብሔር ፈጣሪ አባታችን&lt;br /&gt;ቢወደን ቢያከብረን ባምሳሉ ፈጠረን&lt;br /&gt;ከቶ እንዳይቸግረን ምንም እንዳይጎድለን&lt;br /&gt;ብዙ ተባዙባት..&lt;br /&gt;ምድርንም ግዙ ብሎ አስረከበን::&lt;br /&gt;ታናሽ ለታላቁ ታዛዥ እንዲሆነው&lt;br /&gt;ታላቁም ታናሹን ከልቡ እንዲወደው&lt;br /&gt;ዘር ቀለም ሃይማኖት ጥቅም ሳይለውጠው&lt;br /&gt;ተፋቅሮ እንዲኖር ሕሊና ቢሰጠው&lt;br /&gt;ምነው ያምላክ ፍጡር መንገዱ ቸገረው?!&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size:130%;color:#ff0000;"&gt;"እግዚአብሔርም ሰዎችን በመፍጠሩና በምድር ላይ እንዲኖሩ በማድረጉ አዘነ: እጅግም ተጸጸተ" ኦ.ዘ.ፍ. 6:5&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;ለምንስ አያዝን ለምን አይጸጽተው&lt;br /&gt;እሱ እየቀረበን እኛ ስንርቀው&lt;br /&gt;ለቅድስና ፈጥሮን እኛ ስናረክሰው&lt;br /&gt;ተፋቀሩ ሲለን እኛ እየተባላን&lt;br /&gt;ደግ ስሩ ሲለን እኛ እየከፋን&lt;br /&gt;መልካም ፍሬ ተክሎ እጸ በለስ ሲያምረን&lt;br /&gt;ስለምን አያዝን ለምን አይጸጽተው?&lt;br /&gt;ቃየሎች ሲበዙ አቤሎች መንምነው&lt;br /&gt;ለምን አይቆጣ አያስደነግጠው?&lt;br /&gt;አንድ አርጎ ሲፈጥረን እሱ ሳይሰለቸው&lt;br /&gt;የሰው ልጅ መለየት መበታተን ሲያምረው&lt;br /&gt;የሌላው የሌላው የውጭው ሳያንሰው&lt;br /&gt;ደጀ ሰላም ገብቶ ይኽ ክፉ በሽታው&lt;br /&gt;እኚህ አባት ከየት? እኛስ ከየት ናቸው?&lt;br /&gt;ማወቅ ያዳግታል ካነጋገራቸው&lt;br /&gt;ሲዳሞ-ወለጋ-ጉራጌ -ሐረሬ&lt;br /&gt;ጎንደር ወይስ ጎጃም ይሆኑ እንደ ትግሬ?&lt;br /&gt;የት ነው ሀገራቸው? ምንድነው ቋንቋቸው?&lt;br /&gt;ብሎ ሲከፍላቸው&lt;br /&gt;ቃሉን እንዲሰብኩ እሱ ለሾማቸው&lt;br /&gt;ቢያጠፉ ቢያለሙ እሱ ፍርድ እያለው&lt;br /&gt;የሰው ልጅ ዳኝነት ስለምን አማረው?&lt;br /&gt;ካይኑ ውስጥ ምሰሶ ማውጣት ሳይቻለው&lt;br /&gt;የሌላውን ጉድፍ ከቶ በምን አየው?&lt;br /&gt;ከፈጣሪው ቀድሞ መፍጠር ሲከጅለው&lt;br /&gt;እንዴት አይቸገር እንዴት አይጸጽተው!&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;አንደኛው ሲተጋ ለጽድቅ ለነፍሱ&lt;br /&gt;የጌታ ማደርያ ሲገነባ ዳሱ&lt;br /&gt;ትርጉሙ ምንድነው ሌላኛው ማፍረሱ&lt;br /&gt;ይሄ ይሆን እንዴ&lt;br /&gt;ትንቢቱ ሊፈጸም ሰዓቱ መድረሱ?!&lt;br /&gt;እግዚኦ ፈጣሪ&lt;br /&gt;በዚች አጭር እድሜ ስንቱን አሳየኽን&lt;br /&gt;ስንቱን አስተማርከን በስንቱስ ፈተንከን&lt;br /&gt;ባክህ ተለመነን ባክህ ይቅር በለን&lt;br /&gt;እንደ ቸርነትህ በይቅርታህ ጎብኘን&lt;br /&gt;እንደ ኖህ ከጥፋት በጀልባህ አትርፈን&lt;br /&gt;ከቁጣ አድነህ እባክህ ለውጠን&lt;br /&gt;ስልጣን አለህና ዳግመኛ ፍጠረን::&lt;br /&gt;ከማክዳ በቀለ&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-5572905125171190086?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/5572905125171190086/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/02/blog-post.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/5572905125171190086'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/5572905125171190086'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/02/blog-post.html' title='ዳግመኛ ፍጠረን!  - ግጥም (ነሐሴ 2002 - ደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ኦፕፊኮን/ ዙሪክ 10ኛ ዓመት -ልዩ እትም ) የተወሰደ'/><author><name>Zegeb Selassie</name><uri>http://www.blogger.com/profile/07466529944435226031</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-3261580142728147121</id><published>2012-02-02T21:16:00.009+01:00</published><updated>2012-02-04T13:11:28.086+01:00</updated><title type='text'>ቃለ መጠይቅ - ከ "በስዊዘርላንድ የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም 10 ዓመት ክብረ በዓል ልዩ እትም" የተወሰደ</title><content type='html'>&lt;span style="font-size:180%;"&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;strong&gt;ቃለ መጠይቅ &lt;/strong&gt;&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;div align="left"&gt;ስዊዘርላንድ የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የተመሰረተችበት 10ኛ ዓመትን ለማክበር በመዘጋጀት ላይ እንገኛለን:: ቤተ ክርስቲያኒቱ እንዴት እና በእነማን ተመሰረተች? ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ እንዲሉ እንዲያስረዳን ለቃለ ምልልስ የጋበዝነው አቶ ምሥጢረ ኃይለ ሥላሴን ነው::አቶ ምሥጢረ ከምስረታው ጀምሮ እስካሁን ድረስ በሰበካ ጉባኤው ውስጥ በተለያዩ ሃላፊነቶች ላይ ሲያገለግል የቆየና በአሁኑም (አዲሱ)የሰበካ ጉባኤ የውጭ ግንኙነት ሃላፊ ነው::&lt;br /&gt;ከአቶ ምሥጢረ ጋር ቆይታ አድርገው ቃለ ምልልሱን ያጠናቀሩት በቃሉ ተገኘወርቅና ሰሎሞን ረታ ናቸው::&lt;/div&gt;&lt;em&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;strong&gt;&lt;/strong&gt;&lt;/span&gt;&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size:130%;"&gt;&lt;em&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;strong&gt;ጥያቄ&lt;/strong&gt;: የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም እንዴት ተመሰረተች? በእነማን ተመሰረተች? &lt;/span&gt;&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;strong&gt;አቶ ምሥጢረ:&lt;/strong&gt; ቀደም ሲል እ.አ.አ 1999 ዓ.ም.(በዚህ ቃለ መጠይቅ ውስጥ ቀናቱ በሙሉ እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር የተሰጡ ናቸው) በበጋው ወር ልጃችን ማረንን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነትና ስርዓት ክርስትና ለማስነሳት ከነበሩን አማራጮች መካከል አንዱ ጄኔቫ የሚቀጥለውን የቅዳሴ ወቅት መጠበቅ (በዚያን ጊዜ ጄኔቫ የሚቀደሰው በዓመት ከሶስት ጊዜ ባልበለጠ ከበለጠም በአጋጣሚ ካህን ለስብሰባ ከመጣ ዲያቆን ከእንግሊዝ አገር ወይም ከኢየሩሳሌም በማስመጣት ነበር)ስለሆነም ወንድ ልጅ በአርባ ቀኑ ሊጠመቅ የሚችልበት መንገድ ቢኖር አጋጣሚ ብቻ ስለነበርና ሌላው አማራጭ ጀርመን/ኮሎኝ ሄዶ ክርስትና ማስነሳት አልያም እንደብዙዎቹ ሁሉ አቅራብያ ወደ ሚገኝ የግሪክ ቤተ ክርስቲያን መሄድም የሚሉትን ሁሉ ዳስሰን የተሻለ ብለን የመረጥነው ከሆላንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ካህን የሆኑትን አባት ወደ ዙሪክ ጋብዞ ዙሪክ ክርስትና ማስነሳት በሚለው ተስማምተን ቅዳሴው ለመጀመርያ ጊዜ ዙሪክ ውስጥ ተደረገና ሌሎች ሕጻናትም እንዲሁም የ 14 ዓመት ወጣት ክርስትና ተነሳች:: ይህ በራሱ የራሳችን የምንለው ቤተክርስቲያን ቢኖረን ልጆቻችን በስርአቱና በወቅቱ መጠመቅ ብቻ ሳይሆን ለመቁረብም ከዚያም በዘለለ የቤተ ክርስቲያን መኖር በማደግ ላይ የለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አማኞች ምን ያህል ሊጠቅም እንደሚችል ስለተገነዘብን በዙሪክ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እንዲቋቋም ከመመኝትም በላይ መንገዶችን ማመቻቸት አለብን ብለን ወሰንን::&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;span style="font-size:130%;"&gt;&lt;em&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;strong&gt;ጥያቄ&lt;/strong&gt;: ከዚያስ? &lt;/span&gt;&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;strong&gt;አቶ ምሥጢረ:&lt;/strong&gt; ከዚያ በኋላ የሆነው ሁሉ የእግዚአብሔር ተአምር ነው ብል ማጋነን እንዳይመስልብኝ እሰጋለሁ:: ቀጣዩ በሙሉ የእግዚአብሔር ተአምር ነው ማለቱ ብቻ የሚሻል ይመስለኛል::&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;span style="font-size:130%;"&gt;&lt;em&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;strong&gt;ጥያቄ&lt;/strong&gt;: ዘርዘር አድርገህ ብትገልጽልን? &lt;/span&gt;&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;strong&gt;አቶ ምሥጢረ:&lt;/strong&gt; ሰፋ ሊል ይችላል:: እዚህ እኛ የምንኖርበት ቀበሌ ያለው የሪፎሮሚርት ፕሮቴስታንት ቤተ ክርስቲያን በየዓመቱ የሚያዘጋጀው የ"እንተዋወቅ" ፕሮግራም ነበር:: ያ ፕሮግራም በስደት: በሥራ ምክንያትና በሌሎችም ምክንያቶች አካባቢው ነዋሪ የሆኑ የተለያዩ እምነቶችና ባሕል ያላቸው ሕዝቦች በአንድ ላይ ተገናኝተው የቻለ የባሕል ምግብ ሰርቶ ይመጣና አንዱ የሌላውን እየቀመሰ የሚተዋወቅበት ቀን ነው ያ ቀን:: እኔና ትልቁ ልጄ ያሬድ በተከታታይ ተገኝተናል ብዙ ሰዎችም ተዋውቀንበታል:: በ2000 ዓ.ም. በነበረው ዝግጅት ላይ ግን አልተገኘንም:: ዘንግተነው ይመስለኛል:: ታድያ የዚያ ዝግጅት አስተባባሪ የሆኑት የሪፎርሚርተው ቄስ ማምሻውን ደውለው ለምን እንደቀረን: ብንመጣ ኖሮ አንድ ኢትዮጵያዊ የሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቄስም ማግኘት እንችል እነደነበረ ቄሱ ከእነ ባለቤታቸው በአቅራቢያችን ከሚገኘው የስደተኞች መኖርያ ውስጥ ነዋሪ ስለሆኑ ስልካቸውን ተቀብየላችኋለሁና ደውሉላቸው ብለው ስልካቸውን ይሰጡናል:: ደወልንላቸው በእውን ሥልጣን ያላቸው ቄስ መሆናቸውንና የመሳሰሉትንም ጠያይቀን ብንኝገናኝስ? ተባባልንና ቤት ውስጥ ያለነው ሁሉ ልናግኛቸው ወድያውኑ ሄደን:: ተገናኘን:: መስቀል አሳልመው አረፍ እንድል ጋብዘው ትንሽ ተጨዋወትንና ለጊዜው ወንጌል ለማስተማር ዝግጁ ነኝ ቦታ ከተገኘ የሚቀጥለው እሁድም ቢሆን ለእኔ መላካም ነው ስላሉን ተደስተን ተለያየን::&lt;br /&gt;ቦታም እዚያው ረፎርሚርተ ቤተክርስቲያን ውስጥ ክፍል ተሰጠንና የምስራቹን እየደወለን በነገሩ ይደሰታሉ ብለን ላመንባቸው ሁሉ ነገርን:: እነሱም እንዲሁ ለሚያውቁት እንዲነግሩ ተስማምተን እሁድ ማርች 12 ቀን 2000 ዓ.ም. ለመጀመርያው ትምሕርት ተገናኘን::ያ እለት የመጀመርያው ቀን ሆነ ማለት ነው::&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;div align="left"&gt;&lt;em&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;span style="font-size:130%;"&gt;&lt;strong&gt;ጥያቄ:&lt;/strong&gt; ያ ስብስብ ወደቤተ ክርስቲያንነት እንዴት አደገ? ስያሜውስ እንዴትና ማን ሰየመው? &lt;/span&gt;&lt;/span&gt;&lt;/em&gt;&lt;/div&gt;ነሐሴ 2002 - ደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ኦፕፊኮን/ ዙሪክ 10ኛ ዓመት -ልዩ እትም 4&lt;br /&gt;አቶ ምሥጢረ: ጥሩ ጥያቄ ነው:: ካህን ተገኘ! ለማገልገል ፍጹም ፈቃደኛ ናቸው:: ሌላ ሌላውን ማመቻቸቱ የእግዚአብሔር እርዳታ ከተጨመረበት የእኛ ፋንታ ነው የምንል ሰዎች ተሰባሰብንና ተወያየን:: ቦታ ማግኘቱ የመጀመርያው ሊሆን ይገባዋል ተብሎ ስለታመነበት ያ ሃላፊነት ለእኔ ተሰጠና ስናፈላልግ በመጀመርያ የተሰጠን የሪፎርሚርተው ቦታ ጠባብ በመሆኑ: ግቢ ጠባቂዎቹም እሁድ ገባ ወጣ ማለታችንን ስላልወደዱት አሁን ወደ አለንበት ቦታ እንድንሄድና ሃላፊዎቹን እንድናነጋግር ከቀበሌው አስተዳደር ተጠቁመን ካህኑን (ቀሲስ ፍቅረ ማርያም)ን ይዘን የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያኒቱን አስተዳዳሪ የሆኑትን ሰው አነጋገርን:: እሳቸውም እላይ ዋናው የነሱ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ግማሹን ከፍለን ለጸሎት ትጠቀሙበታላችሁ ብለው ነበር:: ያ ደግሞ ከስርዓታችን ጋር የማይመች ስለሚሆን ሌላ አማራጭ ካለ ብለን ጠይቀን የተገኘው አሁኑ ቤተ ክርስቲያናችን አድርገን የምንጠቀምበት ቦታ ብቻ ሆነ:: ክፍሉ የወጣቶች የመጫወቻ ክፍል በመሆኑ እነሱ ከሰዓት በኋላ 14 ሰዓት ስለሚገቡ እንደነበረ አድርጋችሁ ታስረክባላችሁ የሚል አማራጭ አገኘን:: አንዳንዶቻችን ያልወደድነው አማራጭ ቢሆንም "ቀሲስ ፍቅረ ማርያም" ስለወደዱት ወደዚያ ያሉንን በጣም ትንሽ እቃዎች አስገባን:: ቦታው የሚጨስበት ልዩ ልዩ ጨዋታዎች እንደ የጠረጴዛ ኳስና ከረንቦላ መጫወቻ ቦታ በመሆኑ የሲጋራውን ቁርጥራጭ ጠራርጎ:ጠረጴዛ እየጎተቱ ቦታ ማስያዝ መልሶ እንደነበረ ማድረግ በተለይም ቦታውን ቤተ ክርስቲያን ማስመሰል የዋዛ ሥራ አልነበረም::&lt;br /&gt;ስያሜው ላይ "መድሃኔ ዓለም" ጄኔቫ ስላለ ሉዘርንም በእመቤታችን ስም አልፎ አልፎም ቢሆን ጸሎት ስለሚደረግ - ቅዱስ ሚካኤል - ቅዱስ ገብርኤል - ቅዱስ ጊዮርጊስ የሚሉት ሁሉ ተነስተው በይበልጥ በካህኑ የትም ቢኖር እዚህም የቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ሊባል ይችላል ብለው " ቅድስት ድንግል ማርያም" የሚለው ተመረጠ::&lt;br /&gt;እንዲያ እንዲያ እያልን ቦታውም የወጣት ክፍል መሆኑ ቀረና ሙሉ በሙሉ (አልፎ አልፎ ለካቶሊክ ወጣቶች ጉዳይ ካልተፈለገ በስተቀር) እንድንጠቀምበት ሆነ:: በመጀመርያ ከጸሓዬ ጽድቅ መድሃኔዓለም (ጄኔቫ) ቤተ ክርስቲያን ንዋየ ቅድሳት እየተዋስንና ሌላ ሌላም ድጋፍ እየተደረገልን በአባቶች ሜሮን ከተቀባልን በኋላ ቅዳሴ እስከ መቀደስ ተደረሰ:: ውጣ ውረድ ግን ነበረው::&lt;br /&gt;ጥያቄ: ያገጣማችሁ ችግር እንደነበር ሲወራ ሰምተናል:: ምን ነበር? ዋና ዋና ችግሮች ነበሩ ብለህ የምታምናቸው እንዴትስ ተቀረፉ?&lt;br /&gt;አቶ ምሥጢረ: በመጀመርያ እኛ ከላይ ያልኩህን በጀመርንበት ጊዜ ለስዊስ ቋሚ ካህን ለማምጣት ተሞክሮ እንዳልተሳካ እንሰማ ነበርና እዚህ የእመቤታችን ቤተ ክርስቲያን መመስረት እርዳታ ያደርጋል ተብሎ ስለታመነበት ብቻ ሳይሆን በሌላ በሌላ ጉዳዮችም ላይ በጋራ መሥራት እንዳለብን እኛ አምነናል:: ጄኔቫ ከእኛ ቀደም ብሎ ከ 20 ዓመታት ላላነሰ ጊዜ በስዊዘርላንድ ውስጥ በብቸኝነት ለኢትዮጵያውያን ምዕመናን መንፈሳዊ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው የጸሐየ ጽድቅ መድሃኔ ዓለም ጋር መነጋገር እንዳለብን ስላመንን ለምሳሌ በቅዳሴ ወቅት የሚጠራው የፓትርያርክ ስም ጉዳይና የመሳሰሉትን አንስተን በስዊዘርላንድ ውስጥ ያለው ምዕመን በምንም መልኩ በሌላው ዓለም ውስጥ የሚታየው መከፋፈል እንዳይኖር በየቤተክርስቲያናቱ በጥቅሉ ለጳጳሳቱ- ቀሳውስቱ-ምዕመኑ ከመጸለይ በስተቀር የህ የ እገሌ ነው ያ ደግሞ የእገሌ ነው መባል የለበትም የሚለውን አሳምነን ተቀባይነት አገኘ:: ያ ትልቁ ሊለያየን የሚችል መሰናክል ነበርና በ እግዚአብሔር ቸርነት አለፍነው:: ሌላው ከላይ በቤተ ክርስቲያናችን መቋቋም ላይ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል ያልኩህ ሰው ጉዳይ ነው:: ወንጌል በማስተማር በኩል ደህና ቢሆኑም ቅስናው ላይ ላይ እጅግም ናቸውና ክሕነታቸውም አጠራጣሪ ነው የሚለው ጉዳይ አብረን ለመቀጠል ስላላስቻለን መለያየት የግድ ሆነ:: እንግዲህ እንደምትገምተው በዚህ ሁኔታ መለያየቱ ቀላል ባለመሆኑ አንዳንድ ጠባሳዎች ለጊዜውም ቢሆን ጥሎ ማለፉ አልቀረም::&lt;br /&gt;የዚያንኑ ያህል ድንቅ የሆኑ የቤተ ክርስቲያኒቱ ልጆች በየጊዜው የሚነሱ ችግሮችን በዘዴና በአርቆ አስተዋይነት ይልቁንም በጽኑ እምነት በመታነጻቸው አልፈናቸዋል::በዚያ ፈታኝ ወቅት የወንጌል ትምሕርት እንዳይቋረጥብን የተቻላቸውን ሁሉ በማድረግ የማይናቅ አገልግሎት ያበረከቱትን ዲያቆን መኮንን ግርማና ዲያቆን ዳንኤል ኃይሉን ማንሳት የግድ ይለኛል:: እዚህ ላይ የሰበካ ጉባኤና በሰንበት ትምሕርት ቤት ታልቅ አስተዋጽኦ ያደረጉትን ሁሉ በእመቤታችን ስም ምስጋና ለማቅረብ እወዳለሁ:: በተለይም በአሁኑ ጊዜ እዚህ ሀገር ከእኛ ጋር ባይሆኑም ዲያቆን መኮንን ግርማን: አቶ ሰናይ ምንውየለትን; ዶክተር&lt;br /&gt;ነሐሴ 2002 - ደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም ኦፕፊኮን/ ዙሪክ 10ኛ ዓመት -ልዩ እትም 5&lt;br /&gt;ርብቃ ፍሥሐንና ዘማሪት ኤልሳ ኢብሳን ሳላነሳ ባልፍ ሕሊናየ እረፍት አያገኝምና መጥቀስ እወዳለሁ::&lt;br /&gt;&lt;em&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;strong&gt;&lt;/strong&gt;&lt;/span&gt;&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;em&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;span style="font-size:130%;"&gt;&lt;strong&gt;ጥያቄ&lt;/strong&gt;: ቤተ ክርስቲያኒቱ ከሌሎች አብየተ ክርስቲያናት ጋር ያላት ግንኙነት በተለይም ስዊዘርላንድ ካሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያናት ጋር ያለው አንድነት ምን ይመስላል?&lt;/span&gt;&lt;/span&gt;&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;strong&gt;አቶ ምሥጢረ&lt;/strong&gt; : በካንቶን ዙሪክ ካሉ አብየተ ክርስቲያናት ጋር በጣም ጥሩ ግንኙነት አለን:: ቀደም ሲል ገና ቤተ ክርስቲያናችንን ለማቋቋም በወሰነበት ጊዜ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሁሉ መልካም ግንኙነት በመመስረታችንም ነው እንዴት ለስዊዘርላንድ አንድ ቋሚ ካህን የሥራ ፈቃድ ሊያገኝ እንደሚችል ምክርና መመርያም ያገኘነው:: በስዊዘርላንድ የአብያተ ክርስቲያናቱ አባል ስንሆን በስዊዘርላንድ ያሉ የኦርቶዶክት ሕብረት (አምስቱ ኦርየንታልና ሩስያ- ሰርቭያ - ግሪክ -ሩማንያ)ሕብረት ለሁለተኛ ጊዜ ዋና ጸሐፊ ሆና ተመርጣ ቤተ ክርስቲያናችን በ ያሬድ ኃይለ ሥላሴ ጸሐፊነት የሥራ አስፈጸሚው አካል ናት::በዙሪኩ የአብያተ ክርስቲያናት አባልነታችንም በኩል ነው ሌላ የተሻለ ቤተ ክርስቲያን የማግኘት ተስፋ አድርገን የምንጠብቀው:: የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስን በሚመለከት በሀገር ስዊዘርላንድ እንዲስፋፋ ለሚደረገው ጥረት የበኩላችንን ከማድረግ ተቆጥበን አናውቅም:: የሰንበት ትምሕርት ቤቶች እንዲስፋፉ የባለሙያም ሆነ ቁሳቁሳዊ ድጋፍ አድርገናል እናደርጋለን:: ለምሳሌ በርን ቤተ ክርስቲያን ለማቋቋም በተደረገው ጥረት ቦታ እንዲያገኙ ለሚመለከተው ክፍል ደብዳቤ የጻፍነው እኛ ነን:: ከቤተ ክርስቲያኖቻችን አስተዳደሪ እንዲሁም ትልቅ ሥራ በመሥራት ላይ ካለው ከማእከላዊው የሰበካ ጉባኤ ጋር እጅግ በጣም ጥሩ ሊባል የሚችል ግንኙነት አለን::&lt;br /&gt;&lt;em&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;strong&gt;&lt;/strong&gt;&lt;/span&gt;&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size:130%;"&gt;&lt;em&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;strong&gt;ጥያቄ&lt;/strong&gt;: ለወደፊቱስ ምን እቅድ አለ?&lt;/span&gt;&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;strong&gt;አቶ ምሥጢረ&lt;/strong&gt;: የራሳችን የምንለው ቤተ ክርስቲያን በማፈላለግ ላይ ነን:: ፍላጎታችን ትንሽ ሰፋ አለና እስካሁን ለማግኘት ተቸገርን:: ከአንድም ሁለት ሶስት አግኝተን የተውናቸው አሉ:: እኛ እቃ ቤት ያስፈልገናል: ለብቻ ለጸበል ጸዲቅ መቅመሻ የሚሆን ቢቻል አዳራሽ አለበለዝያም ሰፋ ያለ ክፍል እንፈልጋለን:: በዓላታን ስናከብር በማኅሌትና በያሬዳዊ ወረቦችም ከበሮዎቻችንን እንደልባችን እየመታን እልልታው እንደልብ ቀልጦ ማክበሩን እንፈልጋለን ስለዚህም በቀላሉ የማይረበሽ ከመኖርያ ቤቶች ፈንጠር ያለ ቢሆን ይመረጣል:: ይህንን ሁሉ የሚያሟላልን ማግኘት ከባድ ነው:: አምላክ በተአምሩ የቆረቆራትን የእናቱ ስም የሚጠራባትን ቤተ ክርስቲያን እኛ ብናስብም እሱ ቀኑን ቆጥሮ እንደሚያሳካው እምነቴ ነው:: በሌላ በኩል ተጀምሮ የነበረው የአማርኛ ትምሕርት ቤት በቅርቡ ይቀጥላል ብለን አቅደናል:: ቤተ ክርስቲያን ፈልገው ለመጡ መንፈሳዊ አገልግሎት መስጠቱ የተለመደ ነው:: ወደ ፊት አቅም እንደፈቀደ እኛም ወጣ ብለን የጠፉትን ከቤተ ክርስቲያን የራቁትን ማምጣትም ይጠበቅብናልና በእቅድ ደረጃ አለ::&lt;br /&gt;&lt;em&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;strong&gt;&lt;/strong&gt;&lt;/span&gt;&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size:130%;"&gt;&lt;em&gt;&lt;span style="color:#006600;"&gt;&lt;strong&gt;ጥያቄ&lt;/strong&gt;: ለሰጠህን ማብራርያ እናመሰግናለን:: በመጨረሻ ለማስተላለፍ የምትፈልገው መልእክት ካለ? &lt;/span&gt;&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;strong&gt;አቶ ምሥጢረ:&lt;/strong&gt; አዎን! ለዚህ ያደረሰንን አምላክ አመሰግናለሁ:: አስር ዓመት ብዙ ባይባልም የሚናቅ አይደለም::እክሎች; መሰናክሎች አልነበሩም ማለት አይደለም:: ካቶሊኮች አስጠግተውን: ፐሮቴስታንቶች ይህው ዛሬ አስረኛ በዓላችንን የምናከብርበትን ቦታ ሰጥተውን ሌሎች የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት እንኳን ደስ ያላችሁ እንኳን ለ አስረኛ ዓመት በአላችሁ በሰላም ያደረሳችሁ እያሉን ባሉበት ወቅት: በስሙ ክርስቲያን የተባልን የክርስትና እምነት ተከታዮች ሁሉ በሚቻለው ሁሉ ለመተባበር ስንሞክር በተቃራኒው ለመንጎድ የሚፈልጉትን ስናይ እና ስንሰማ ማዘናችን አልቀረም:: ቤተ መቅደስን ለመገንባት እግዚአብሔር ለፈቀደለት እንጂ እንደ ልቤ ለሚለው ለቅዱስ ዳዊት እንኳን አልሆነም:: እግዚአብሔር በመረጠው መንገድና ሰው ሁሉንም ነገር ያከናውናል:: የሕይወት ተመክሮየ እውነት ትመነምናለች እንጂ አትበጠስም የሚባለውን አባባል ከልቤ እንዳምን አድርጎኛል:: እውነት እንደሚያዋጣ በተደጋጋሚ አይቻለሁ:: ኖሬዋልሁ:: ትዕግሥት ከታከለበት የእውነት አምላክ እግዚአብሔር ካንተ ጋር ከሆነ የማይቻል የሚመስለው ሁሉ ይቻላል:: እውነት ታሸንፋለችና እንደምታየው ከመሃከላችን ለቤተ ክርስቲያናቸው ቀናኢ የሆኑትን አምላክ እያስነሳ ዛሬ ለቤተ ክርስቲያኒቱ እድገት የሚደረገው ርብርቦሽ በቀላሉ የሚታይ አይደለም:: ከውጭ የሚሰሙት እውስጥ ሆነው ከሚያዩት ጋር አልጣጣም እያላቸው እየታዘቡም እያዘኑም ነው:: ለቤተ ክርስቲያኒቱ እላይ ታች የሚሉ አገልጋዮችዋን እግዚአብሔር ይባርክ! ፍቅርና አንድነት ይስጠን::ከዚህ በላይ የምጨምረውም የለኝ ለተሰጠኝ እድል ከልቤ አመሰግናለሁ::&lt;br /&gt;&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-3261580142728147121?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/3261580142728147121/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/02/10.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/3261580142728147121'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/3261580142728147121'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/02/10.html' title='ቃለ መጠይቅ - ከ &quot;በስዊዘርላንድ የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም 10 ዓመት ክብረ በዓል ልዩ እትም&quot; የተወሰደ'/><author><name>Zegeb Selassie</name><uri>http://www.blogger.com/profile/07466529944435226031</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-1771552567781760991</id><published>2012-01-20T12:22:00.000+01:00</published><updated>2012-01-20T12:22:37.497+01:00</updated><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='Mezmur Tilahun Abshir Zemari Gospel Song Ethiopian Orthodox Tewahedo'/><title type='text'>Piniel - New Ethiopian Orthodox Tewahedo Christian Mezmur CD by our very own Zemari Tilahun Abshir</title><content type='html'>&lt;iframe width="560" height="315" src="http://www.youtube.com/embed/HlotpYD3oUY" frameborder="0" allowfullscreen&gt;&lt;/iframe&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;የዘማሪ ጥላሁን አብሽር አዲስ መንፈሳዊ መዝሙር&lt;br /&gt;በስዊዘርላንድ የዙሪክ/ ኦፕፊኮን ደብረ ገነት ቅድስት ድንግል ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻ ማሰርያ/መግዣ ይውል ዘንድ የቀረበ! ሲዲውን በመግዛት ቤተ ክርስቲያናችንን ይታደጉ:: ሲዲውን ለመግዛት መካነ ድራችንን ይጎብኙ: ወይም በመልዕክት ማሕደራችን :ethiopian_orthodox@yahoo.de የማዘዣ ቅጽና ዝርዝር መመርያ ያግኙ::&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-1771552567781760991?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/1771552567781760991/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/01/piniel-new-ethiopian-orthodox-tewahedo.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/1771552567781760991'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/1771552567781760991'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/01/piniel-new-ethiopian-orthodox-tewahedo.html' title='Piniel - New Ethiopian Orthodox Tewahedo Christian Mezmur CD by our very own Zemari Tilahun Abshir'/><author><name>ዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም</name><uri>http://www.blogger.com/profile/11409675286415926335</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><media:thumbnail xmlns:media='http://search.yahoo.com/mrss/' url='http://img.youtube.com/vi/HlotpYD3oUY/default.jpg' height='72' width='72'/><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-2228444692014192287</id><published>2012-01-12T09:26:00.002+01:00</published><updated>2012-01-12T09:31:32.165+01:00</updated><title type='text'>የአንድ ምእመን ሮሮ</title><content type='html'>የአንድ ምእመን ሮሮ (ከዲያቆን ዳንኤል ክብረት ጦማር የተወሰደ)&lt;br /&gt;(አንድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ትምህርት ይሰጣል፡፡ እኒህ ምእመን ቁጭ ብለው ይሰማሉ፡፡ የሰባኪው ሁኔታ አልጣማቸውምና በልባቸው እንዲህ ያማርራሉ፡፡) &lt;br /&gt;&lt;br /&gt;«ምን ገባችሁ ገባችሁ ይላል፤ ይልቅ እንዲገባን አድርጎ አያስተምረንም፡፡ አሁን ኢየሱስ ከናዝሬት ወደ ገሊላ ሄደ ብሎ እልል በሉ ማለት ምን ማለት ነው፡፡ አሁን እኛ እልል የምንለው ገሊላ ስለ ሄደ ነው፤ ከናዝሬት ስለተነሣ ነው? ወይስ ስለሄደ ነው? እና ላይሄድ ኖሯል፡፡ ለምን ሄደ? እንዴት ሄደ? ሄዶ ምን አገኘን እያለ እንዲነግረን እንጂ ወደ ገሊላ መሄድማ እማሆይ አማረችስ ባለፈው ጊዜ ኢዬሩሳሌምን ሲሳለሙ ገሊላ ሄደው አልነበረም? ወይ አንተ ፈጣሪ፡፡&lt;br /&gt;ልሂድ ልውረድ ልጄንም ላምጣው፣ እያሉ በርእስ መቀለድ ምን የሚሉት አባዜ ነው፡፡ ሰሞኑንማ የእብራይስጥ ስም ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ፈልጋችሁ ያንን ርእስ ካላደረጋችሁ ትታሠራላችሁ የተባላችሁ ነው የምትመስሉት፡፡ &lt;br /&gt;&lt;br /&gt;አምሳ ዳቦ ከመላስ አንደ ዳቦ መቅመስ አሉ፡፡ አሁን ይህንን ሁሉ ጥቅስ ከመዘርገፍ አንዱን ትንትን አድርጎ ቢያስተምረን አይሻልም፡፡ ስንት ሕፃናት አሉ፡፡ አረጋውያን አሉ፡፡ መጻፍ የማይችሉ አሉ፡፡ ምን ያደርጉታል አሁን፡፡ «ቀላል አይደለንም» ለማለት ካልሆነ በቀር፡፡እኔ የምለው የስብከት ዓላማው ማስተማር መሆኑ ቀርቶ ማዝናናት ሆነ እንዴ፡፡ እነ ክበበው ገዳ ምን ሠርተው ሊበሉ ነው እንዲህ አገልጋዩ ሁሉ ቀልደኛ ከሆነ፡፡ ቅዳሴ ቢያልቅበት ቀረርቶ ሞላበት አሉ እማሆይ አማረች፡፡ ቆይ አሁን ምን አድርጉ ነው የሚሉን? ኑ ተባልን መጣን፤ አዋጡ ተባልን አዋጣን፤ ጹሙ ተባልን ጾምን፣ ጸልዩ ተባልን ጸለይን፣ ገዳም ሂዱ ተባልን ደርሰን መጣን፣ መጻፍ ግዙ አሉን ገዛን፣ ካሴት ግዙ አሉን ገዛን፣ እልል በሉ ተባልን አልን፣ አጨብጭቡ ተባልን አጨበጨብን፣ አሁንም ይመጡና ኃጢአታ ችሁ ነው ይህንን ሁሉ መዓት ያመጣው ይሉናል፡፡ እሺ ደግሞ ምን ቀረን?አሁን ማን ይሙት ችግር ያለው ከኛ ነው ከእናንተ፡፡ የጥንት ሰዎች ዕድለኞች ሳይሆኑ አልቀሩም፡፡ ቤተ ክርስቲያን ሄደው ገድል እና ተአምር ሰምተው ነበር የሚመጡት፡፡ እኛ በናንተ ምክንያት ጭቅጭቅ እና ንትርክ ሆነኮ የምንሰማው፡፡ ስለ ጊዮርጊስ እና ተክለ ሃይማኖት፣ ስለ ጳውሎስ እና ጴጥሮስ፣ ስለ ክርስቶስ ሠምራ እና መስቀል ክብራ መስማት ትተን ስለ ሰባኪ እገሌ እና ሰባኪ እገሌ፣ ስለ እገሌ ቡድን እና እገሌ ቡድን ሆነኮ የምንሰማው፡፡ አይ ስምንተኛው ሺ፡፡ &lt;br /&gt;ስምንተኛው ሺ ቢሆን ነው እንጂ የማይጾሙ የሚጾሙትን፣ የማያስቀድሱ የሚያስቀድሱትን፣ የማይፋቀሩ የሚፋቀሩትን፣ ያልጸኑት የጸኑትን፣ የማይቆርቡ የሚቆርቡትን፣ ዓለምን ያልተው ዓለምን የተውትን፣ ያላመኑ ያመኑትን የሚያስተምሩት፤ ሌላ ምን ቢሆን ነው?&lt;br /&gt;አሁን የት እንሂድ? ከዓለም ወደዚህ መጣን፤ ከዘህ ደግሞ ወዴት እንሂድ፡፡ እንዴው ለመሆኑ ስለ ፓትርያርክ፣ ስለ ጳጳስ፣ ስለ ሲኖዶስ፣ ስለ ካህን፣ ስለ ዲያቆን፣ ስለ ባሕታዊ፣ ስለ መነኩሴ፣ ስለ ሰባኪ ደግ ነገር የምንሰማበት ዘመን ይመጣ ይሆን፡፡ ስለ ገዳማት የምንሰማው ሁሉ ተራቡ፣ ተቸገሩ፣ አበምኔቱ ተማሪዎችን አባረሩ፣ መነኮሳቱ አበ ምኔቱን አባረሩ የሚል ሆነ፡፡ መቼ ነው ገድል ተጋድለው ተአምር አደረጉ የሚል የምንሰማው፡፡ስለ ጳጳሳት የምንሰማው በራቸው ተደበደበ፣ በሑዳዴ ጾም ከበሮ አስመቱ፣ በሰው ሀገረ ስብከት ገብተው አተራመሱ፣ ቤት ገዙ፣ መኪና ገዙ፣ የሚል ሆነ፡፡ መቼ ነው እንደነ ዮሐንስ አፈወርቅ ለእውነት ተጋደሉ የሚል ወሬ የምንሰማው፡፡ ስለ ፓትርያርክ የምንሰማው እገሊት ትመራቸዋለች፣ ሐውልት ሠሩ፣ ውጭ ሀገር ሄደው ተዝናኑ፣ ገንዘብ አባከኑ፣ በዘመድ ሠሩ፣ የሚል ሆነ፡፡ መቼ ነው እንደ አትናቴዎስ ለሃይማ ኖታቸው መሥዋዕትነት ከፈሉ፣ እንደ ድሜጥሮስ ተአምር አደረጉ የሚል የምንሰማው፡፡ አልታደልንም መሰል፡፡የጥንት ሰዎች በየ ደብሩ ሊቃውንቱ ምሥጢር እና ቅኔ ሲዘርፉ ነበር አልነበር እንዴ ያሉን፡፡ ምነው በኛ ዘመን ቅኔው ቀርቶ ሙዳየ ምጽዋት ብቻ ሆነ የሚዘረፈው፡፡ በየትምህርቱ ስንሰማ ታሥረው በግንድ፣ ተይዘው በግድ ተሾሙ አይደል እንዴ የምትሉን፡፡ ይኼ የነገራችሁን ነገር ተረት ቢሆን ነው እንጂ እንዴት በኛ ዘመን ሊለወጥ ቻለ ታድያ፡፡አንዳንዴኮ እዚያው ተአምረ ማርያማችንን ብቻ እየሰማን፣ ከግብጽ በሚመጣ አንድ ጳጳስ እየተባረክን ውስጡን ሳናውቀው በቀረን ኖሮ ያሰኛል፡፡ እንዴው እነዚህ ሐዋርያት የሚባሉ ይህንን መጽሐፍ የጻፉት በምን ቀን ነው? የአባቶቻችን ተረት እንኳን ለዛ ነበረው፡፡ ማቴዎስ እንዲህ አለ፤ ሉቃስ ይህንን አለ፡፡ ጳውሎስ እንዲህ አለ፡፡ እሺ አለ፡፡ ደግሞኮ «አያችሁ» ይለናል፡፡ ምኑን ነው የምናየው፡፡ እግዚአብሔርንማ እንዳናየው አንተው ራስህ ጋርደህን፡፡ ምን አስተማረ? መባሉ ቀርቶ ማን አስተማረ ሆነ፡፡ ስንት ሰው ተለወጠ? መሆኑ ቀርቶ ስንት ሰው ተሰበሰበ ሆነ፡፡ እኛ የዚህን ዓለም የአለባበሰ ፋሽን እንድንተው አስተማራችሁን፡፡ እሺ ብለን ትተን ስንመጣ እናንተ የየቀሚሱን ዓይነት ፋሽን አመጣችሁት፡፡ ምንድን ነው ይኼ ሁሉ አሸንክታብ? እናንተ መድረክ ላይ ገዝፋችሁ እየታያችሁ ጌታን በየት እንየው፡፡ የሚነገረው ስለ እናንተ ነው፡፡ «ጸጋ የበዛለት፣ታዋቂ፣ ልዩ፣ ልብ ሰባሪ፣አጥንት ነቅናቂ» ከበሮ ለምን ይጮኻል ቢሉ ውስጡ ባዶ ስለሆነ ነው አሉ አሉ፡፡ ተግባራችሁ ይነግረናልኮ፣ ብዙ ማስታወቂያ አያስፈልግም፡፡ እናንተ ስለ እግዚአብሔር ተናገሩ፣ እርሱ ስለ እናንተ ይናገራል፡፡ እናንተ ስለ ራሳችሁ ስለምትናገሩ ግን እርሱን ዝም አሰኛችሁት፡፡እንዲያውም ብዙ ሕዝብ ከሌለ አንመጣም ትላላችሁ አሉ፡፡ ለመሆኑ ይኼ እናንተ የያዛችሁት መጽሐፍ ቅዱስ ጌታ አንዲት ሳምራዊትን ሴት ለብቻዋ ማስተማሩን አይናገርም ይሆን፡፡ ለመሆኑ ስብከት ለእናንተ ሥራ ነው ወይስ አገልግሎት? ይህንን ሕዝብ ምን እናቅርብለት ብላችሁ ትጨነቃላችሁ? ትጸልያላችሁ፣ ታነባላችሁ? ትጠይቃላችሁ? ወይስ? ምናልባት የማትኖሩበትን ስለምታስ ተምሩን ይሆን መለወጥ ያቃተን? የሌላችሁን ስለምትለግሱን ይሆን ብዛት እንጂ ጥራት ሊኖረን ያልቻለው? ክርስቲያን ታደርጉናላችሁ ብለን ብንመጣ ቲፎዞ አደረጋችሁን፡፡ ለቲፎዞ ለቲፎዞማ አርሴናልና ማንቸስተር ነበሩልንኮ፡፡ ሲገባባቸው ተናደን ሲያገቡ ጨፍረን ቤታችን እንገባ ነበር፡፡ አሁንምኮ እንደዚያ አደረጋችሁት ሁሉም ቲፎዞ ሰብሳቢ ሆነ፡፡ የእገሌ ተከታይ ይባልልኛል፡፡ አስከትላችሁ አስከትላችሁ የት ታደርሱን ይሆን?የታደሉት የዮሐንስ መጥምቅ ተከታዮች መጨረሻቸው ከክርስቶስ ጋር መገናኘት ሆነ፡፡ እኔ ዝቅ ዝቅ ልል እርሱ ግን ከፍ ከፍ ሊል ይገባዋል ብሎ አገናኛቸው፡፡ የርሱ ሥራ ድልድይ መሆን ነበረ፡፡ እኛ የናንተ ተከታዮችስ ታገናኙን ይሆን?  ቆይ ግን የሚያስፈልገንን ነው የምትነግሩን ወይስ የምትፈልጉትን? ልታሳውቁን ነው የምትመጡት ወይስ ማወቃችሁን ልትነግሩን፡፡ የምታስተምሩትንስ ታውቁታላችሁ ወይስ ታምኑበታላችሁ? &lt;br /&gt;ቢቻል የምትታዩ ከዋክብት ሁኑልን፣ ባይቻል ደግሞ የማትታዩ ከዋክብት ሁኑ፡፡ ቢቻል አርአያችሁን ምሳሌያችሁን እንድንከተል የምትነግሩንን ብትኖሩት፣ የምታስተምሩትን በእናንተ ብናየው፤ ባይቻል ደግሞ የማታስተምሩንን በእናንተ እንዳናየው ብታደርጉ፡፡ &lt;br /&gt;እንዴው ግን እዚህ መሬት ስንቀመጥ የማናውቅ እንመስላችኋለን? እዚህ ቦታኮ በእድሜም በዕውቀትም የምንበልጣችሁ ሰዎች አለን፡፡ አጋጣሚውኮ ነው እናንተን ለመድረክ እኛን ለአግዳሚ ወንበር የዳረገን፡፡ ምናልባትም አንዳንዶቻችን በትኅትና ምክንያት እንጂ ርእሱን ስትናገሩ እንደ ነጣቂ ባለ ቅኔ መደምደሚያችሁንም እናውቀዋለንኮ፡፡ እኛኮ እየተማርን ያለነው ቃለ እግዚአብሔር ምግብ ስለሆነ ነው፡፡ ቃለ እግዚአብሔርኮ ዕውቀት ብቻ አይደለም ብለን ነው፡፡ እግዚአብሔር በአንድም በሌላም መንገድ ይናገ ራል ብለን ነው፡፡ተው ብታውቁበት ይሻላል፡፡ እግዚአብሔር ከእነዚህ ድንጋዮች ለአብርሃም ልጆችን ሊያስነሣ ይችላል፡፡ (በዚህ ጊዜ ሰባኪው ትምህርቱን ጨረሰ፡፡ እልል ተባለ ተጨበጨበ)ወይ ግሩም ቀበሌ ክርስትና ተነሥታ እዚህ መጣች፡፡ አሁን ደግሞ ሌላው ይመጣና ከዚያ የቀጠለ ይሁን፣ የበለጠ ይሁን፣ የተለየ ይሁን፣ ያንን የሚያፈርስ ይሁን፣ የሚቃወም ይሁን ደግሞ ያስተምራል፡፡ እንዴው ሥርዓት የሚያወጣ የለም፡፡ ምነው እንደ ቅዳሴው ግፃዌ ቢሠራለት፡፡ የትኛው ከየትኛው እንደሚቀጥል አይታወቅም?&lt;br /&gt;ያም ይመጣና ጨፍጭፎን ጨፍጭፎን ጨፍጭፎን ይሄዳል፣ ይሄም ይመጣና ጨፍጭፎን ጨፍጭፎን ጨፍጭፎን ይሄዳል፡፡ ሁልጊዜ ተስፋ እንድንቆርጥ፣ እግዚአብሔር ቀጭ፣መዓት አምጭ፣ ተቆጭ፣ ብቻ ነው እንዴ? መሐሪስ አይደለም፣ ይቅር ባይስ አይደለም፣ ተስፋ ሰጭስ አይደለም፡፡ አንዳንዴኮ የሰባክያን እግዚአብሔር የተለየ እግዚአብሔር ሳይሆን አይቀርም፡፡ እናንተን ዝም ብሎ እኛን ብቻ የሚቀጣበት ምክንያት ምንድን ነው?ችግሩኮ አንደኛው ሰባኪ ሌላው ሲያስተምር አይሰማም፡፡ ሊጨርስ ሲል ይመጣና የተለየ መስሎት ያንኑ ደግሞ ያስተምረናል፤ የባሰው ደግሞ የሚቃወም ነገር ይነግረናል፡፡ እኛም ለሁሉም እናጨበጭባለን፡፡&lt;br /&gt;(ሰባኪው ስለ ራሱ መናገር ሲጀምር) በል ስለ እግዚአብሔር የምትነግረን መስሎኝ ነበር እንጂ ስላንተማ ብዙ ዐውቅ የለ ብለው ምእመኑ ልባቸውን ዘጉ፡፡&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-2228444692014192287?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/2228444692014192287/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/01/blog-post_12.html#comment-form' title='1 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/2228444692014192287'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/2228444692014192287'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/01/blog-post_12.html' title='የአንድ ምእመን ሮሮ'/><author><name>Zegeb Selassie</name><uri>http://www.blogger.com/profile/07466529944435226031</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><thr:total>1</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-3227048709082647841</id><published>2012-01-02T15:06:00.002+01:00</published><updated>2012-01-02T15:24:51.163+01:00</updated><title type='text'>የገና በዓል አከባበር በዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን  አርብ ታኅሳስ 27 ቀን በ 1900 ሰዓት ይጀምራል!</title><content type='html'>የጌታችንና የመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የ2004 የልደት በዓል (ገና)በዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን  መርሃግብር ዓርብ ታኅሳስ 27 ቀን (6.1.2012) በ1900 ሰዓት ይጀምራል::በዓሉን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር ቅድመ ዝግጅቱ ተጠናቋል::&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;ቀደም ሲል ቀኑንና ሰዓቱን በሚመለከት ተነግሮ የነበረው በዚህ መስተካከሉን በትሕትና እናስታውቃለን:: ላልሰሙ ወገኖች እንድታሰሙ በጌታችንና በመደሃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አደራ እንላለን::&lt;br /&gt;በዙሪክ የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም የሰበካ ጉባኤ&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-3227048709082647841?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/3227048709082647841/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/01/27-1900.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/3227048709082647841'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/3227048709082647841'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/01/27-1900.html' title='የገና በዓል አከባበር በዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን  አርብ ታኅሳስ 27 ቀን በ 1900 ሰዓት ይጀምራል!'/><author><name>Zegeb Selassie</name><uri>http://www.blogger.com/profile/07466529944435226031</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-894672270721140695</id><published>2012-01-02T12:51:00.003+01:00</published><updated>2012-01-02T13:11:55.024+01:00</updated><title type='text'>ስለ ገና በዓል</title><content type='html'>ስለ ዘንድሮው የገና በዓል ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ የላኩልንን ይመልከቱ;&lt;br /&gt;---------------------------------------&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;ታኅሣሥ 28 ቀን፥ 2004 ዓ.ም.&lt;br /&gt;እንኳን ለዘመነ ዮሐንስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ&lt;br /&gt;ልደት የሚከበረው በታኅሣሥ 29፥ በሠግር ዓመት ግን በታኅሣሥ 28 ስለሆነ ዘንድሮ የሚከበረው በታኅሣሥ&lt;br /&gt;28 ቀን ነው።&lt;br /&gt;በሀገራችን የሠግር ዓመት መቼ እንደሆነ የማያውቁ ሰዎች ልደት የሚከበርበት ቀን ይምታታባቸዋል።&lt;br /&gt;አባቶቻችን ለዚህ መፍትሔ ሲፈልጉ ለአራቱ ወንጌላውያን አንድ አንድ ዓመት ሰጥተው ዓመቱን "ዘመነ&lt;br /&gt;ማቴዎስ"፥ "ዘመነ ማርቆስ"፥ "ዘመነ ሉቃስ"፥ "ዘመነ ዮሐንስ" እያሉ ያስኬዱና ዓመቱ እንደ ዘንድሮው&lt;br /&gt;ዘመነ ዮሐንስ ሲሆን ልደት የሚውለው በታኅሣሥ 28 ነው ይሉናል--በአራት ዓመት ወይም በየአራት ዓመቱ&lt;br /&gt;አንዴ ማለታቸው ነው።&lt;br /&gt;ዓመቱ ለምን "ሠግር" ተባለ? "ሠገረ" ፥ "ተሻገረ" የሚሉት የአማርኛ ቃላት "ሠግር" ከሚለው የግዕዝ ቃል&lt;br /&gt;ጋር ዝምድና አላቸው። "ሠግር" ማለት "ተሻጋሪ"፥ "ዘላይ" ማለት ነው። ዓመቱ 365 ቀናት መሆኑ ቀርቶ&lt;br /&gt;366 ቀን ሲሆን ምዕራባውያን "Leap Year" ይሉታል፤ ያው "ዘላይ ዓመት" ማለታቸው ነው። በእኛ&lt;br /&gt;የአቈጣጠር ዘዴ ጳጒሜ 5 ቀናት መሆኗ ቀርቶ 6 ቀን ስትሆን ማለት ነው። ቈጠራው የሚምታታው&lt;br /&gt;"የሠግር ዓመት" የሚባለው ዘመነ ሉቃስ ነው ወይስ ዘመነ ዮሐንስ ከሚለው ጥያቄ ላይ ነው። ምክንያቱም&lt;br /&gt;ጳጒሜ 6 ቀናት የምትሆነው በዘመነ ሉቃስ ነው። ልደት በታኅሣሥ 28 የሚውለው ግን በዘመነ ዮሐንስ&lt;br /&gt;ንው።&lt;br /&gt;እኛ ያየነው ጳጒሜ በዘመነ ሉቃስ 6 ቀናት ስትሆን ዘመነ ዮሐንስ የሚጀምርበትን፥ መስከረም 1ን፥&lt;br /&gt;በአንድ ቀን ማስዘግየቷን ነው። አንድ ቀን ታስዘልለውና እንደሌሎቹ ዓመታት በ1 መጀመሩን ትቶ፥ 2&lt;br /&gt;ሊሆን በሚገባው ቀን ይጀምራል። በአዘቦት ዓመታት መስከረም 2 ሊሆን የሚገባውን ቀን መስከረም 1&lt;br /&gt;አለው ማለት ነው። መስከረም አንድ በአንድ ቀን ዘግይቶ ከጀመረ ("ከጀመረ" በማለት ፈንታ "ከባተ"&lt;br /&gt;ይላሉ)፥ ወራቱ ሁሉ (ታኅሣሥን ጨምሮ ማለት ነው) አንድ ቀን እያሳለፉ መጀመር (መባት) ግድ&lt;br /&gt;ይሆንባቸዋል። ልደት አብሮ አይዘገይም፤ ቦታውን እንደያዘ ይኖራል። ስለዚህ በሠግር ዓመት ታኅሣሥ&lt;br /&gt;አንድ ቀን ዘግይቶ እ2 ላይ ከጀመረ ልደት የሚውልበት ታኅሣሥ 29 ቀደም ብሎ በታኅሣሥ 28 ቀን&lt;br /&gt;ይውላል። የሠግር 28 ቀንና የአዘቦቱ 29 ቀን ሁለቱም እኩል ዮናርዮስ 7 (January 7) ናቸው።&lt;br /&gt;ልደትን የምታከብሩ ሁሉ እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሰላም ያደረሳችሁ።&lt;br /&gt;ጌታቸው ኃይሌ።&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-894672270721140695?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/894672270721140695/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/01/blog-post.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/894672270721140695'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/894672270721140695'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2012/01/blog-post.html' title='ስለ ገና በዓል'/><author><name>Zegeb Selassie</name><uri>http://www.blogger.com/profile/07466529944435226031</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-8884749451432206847</id><published>2011-05-21T22:41:00.000+02:00</published><updated>2011-05-21T22:44:19.558+02:00</updated><title type='text'></title><content type='html'>ማስታወቅያ!&lt;br /&gt;በበርን የዳድቁ አባታችን የአቡነ ተክለሐይማኖትን ዓመታዊ ንግስ ምክንያት በማድረግ የደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን አገልጋዮችና ምዕመናን በጋራ ጉዞ ግንቦት 14, 2003 (22.05.2011) እንሄዳለን:: ስለሆነም ቤተ ክርስቲያኑቱ የተለመደ መርሃ ግብሯ በዚህ ዕለት አይኖርም:: የሚቀጥለው ሳምንት ዕሑድ ግንቦት 21, 2003 (29.05.2011) በዕለተ ማርያም ቅዳሴ የሚኖር መሆኑን በትሕትና እናስታውቃለን::&lt;br /&gt;ወስብሐት ለእግዚአብሔር!&lt;br /&gt;ከመንፈሳዊ ሰላምታ ጋር&lt;br /&gt;የሰበካ ጉባዔው&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-8884749451432206847?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/8884749451432206847/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2011/05/14-2003-22.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/8884749451432206847'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/8884749451432206847'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2011/05/14-2003-22.html' title=''/><author><name>Zegeb Selassie</name><uri>http://www.blogger.com/profile/07466529944435226031</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-8530994700074391886</id><published>2010-06-25T15:39:00.004+02:00</published><updated>2010-06-26T15:13:24.217+02:00</updated><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='Waisenkinder'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='Eyesus'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='Kirche'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='Kloster'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='Erzbischof'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='äthiopisch'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='Vesper'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='Melketsedek'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='Mehur'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='Bischof'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='Verstorben'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='orthodox'/><title type='text'>Abune Melketsedek verstorben</title><content type='html'>&lt;div class="separator" style="clear: both; text-align: center;"&gt;&lt;a href="http://2.bp.blogspot.com/_kTvG27VVa9g/TCSxVNQ7MhI/AAAAAAAAAAw/b8u4w1xbo2w/s1600/BishopMelkeTsedek2.jpg" imageanchor="1" style="margin-left: 1em; margin-right: 1em;"&gt;&lt;img border="0" src="http://2.bp.blogspot.com/_kTvG27VVa9g/TCSxVNQ7MhI/AAAAAAAAAAw/b8u4w1xbo2w/s320/BishopMelkeTsedek2.jpg" /&gt;&lt;/a&gt;&lt;/div&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size: large;"&gt;Seine Heiligkeit Abune Melketsedek, Erzbischof von Kembata, Hadiya, Gurage und Silte ist letzten Samstag verstorben.&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size: large;"&gt;&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size: large;"&gt;Unter seiner Heiligkeit fand das tausendjährige Mehur Eyesus Kloster zu neuem Glanze. Er liess es ausbauen und um Bildungseinrichtungen erweitern. Zudem reiste er häufig durch Europa, um Spenden für seine unzähligen humanitären und geistlichen Projekte zu sammeln.So kam seine Heiligkeit auch mehrmals in die Schweiz und nahm auch zweimal an der Orthodoxen Vesper zu Ehren der Stadtheiligen Felix, Regula und Exuperantius in Zürich teil.&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size: large;"&gt;&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size: large;"&gt;Unermüdlich setzte er sich für Waisenkinder ein, denen er ein neues Zuhause gab und ihnen eine Schulbildung ermöglichte.&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size: large;"&gt;&lt;br /&gt;&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size: large;"&gt;Die Debre Gennet Qiddist Maryam Kirchgemeinde in Opfikon-Glattbrugg wurde von seiner Heiligkeit mehrmals mit einem Besuch beehrt, wodurch über die Jahre eine enge Verbindung zu ihm entstanden ist.&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size: large;"&gt;Videos:&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size: large;"&gt; &lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size: large;"&gt;Seine Heiligkeit besucht das St. Avgin Kloster der syrisch-orthodoxen Kirche:&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;object width="480" height="385"&gt;&lt;param name="movie" value="http://www.youtube.com/v/JTpnlUCqt7E&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowFullScreen" value="true"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowscriptaccess" value="always"&gt;&lt;/param&gt;&lt;embed src="http://www.youtube.com/v/JTpnlUCqt7E&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;" type="application/x-shockwave-flash" allowscriptaccess="always" allowfullscreen="true" width="480" height="385"&gt;&lt;/embed&gt;&lt;/object&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;object width="480" height="385"&gt;&lt;param name="movie" value="http://www.youtube.com/v/keLxrEhJfT8&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowFullScreen" value="true"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowscriptaccess" value="always"&gt;&lt;/param&gt;&lt;embed src="http://www.youtube.com/v/keLxrEhJfT8&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;" type="application/x-shockwave-flash" allowscriptaccess="always" allowfullscreen="true" width="480" height="385"&gt;&lt;/embed&gt;&lt;/object&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;object width="480" height="385"&gt;&lt;param name="movie" value="http://www.youtube.com/v/YuLtMUbCpGY&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowFullScreen" value="true"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowscriptaccess" value="always"&gt;&lt;/param&gt;&lt;embed src="http://www.youtube.com/v/YuLtMUbCpGY&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;" type="application/x-shockwave-flash" allowscriptaccess="always" allowfullscreen="true" width="480" height="385"&gt;&lt;/embed&gt;&lt;/object&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;span style="font-size: large;"&gt;Seine Heiligkeit an der Orthodoxen Vesper zu Ehren der Zürcher Stadtheiligen:&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;object width="480" height="385"&gt;&lt;param name="movie" value="http://www.youtube.com/v/2rfYyDC9H0Q&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowFullScreen" value="true"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowscriptaccess" value="always"&gt;&lt;/param&gt;&lt;embed src="http://www.youtube.com/v/2rfYyDC9H0Q&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;" type="application/x-shockwave-flash" allowscriptaccess="always" allowfullscreen="true" width="480" height="385"&gt;&lt;/embed&gt;&lt;/object&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;object width="480" height="385"&gt;&lt;param name="movie" value="http://www.youtube.com/v/-7poZxHqZKc&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowFullScreen" value="true"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowscriptaccess" value="always"&gt;&lt;/param&gt;&lt;embed src="http://www.youtube.com/v/-7poZxHqZKc&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;" type="application/x-shockwave-flash" allowscriptaccess="always" allowfullscreen="true" width="480" height="385"&gt;&lt;/embed&gt;&lt;/object&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;object width="480" height="385"&gt;&lt;param name="movie" value="http://www.youtube.com/v/Iz-5_sZR5lY&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowFullScreen" value="true"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowscriptaccess" value="always"&gt;&lt;/param&gt;&lt;embed src="http://www.youtube.com/v/Iz-5_sZR5lY&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;" type="application/x-shockwave-flash" allowscriptaccess="always" allowfullscreen="true" width="480" height="385"&gt;&lt;/embed&gt;&lt;/object&gt;&lt;br /&gt;&lt;object width="480" height="385"&gt;&lt;param name="movie" value="http://www.youtube.com/v/2Ic2zbwkzoY&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowFullScreen" value="true"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowscriptaccess" value="always"&gt;&lt;/param&gt;&lt;embed src="http://www.youtube.com/v/2Ic2zbwkzoY&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;" type="application/x-shockwave-flash" allowscriptaccess="always" allowfullscreen="true" width="480" height="385"&gt;&lt;/embed&gt;&lt;/object&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;object width="480" height="385"&gt;&lt;param name="movie" value="http://www.youtube.com/v/kYTk7emD080&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowFullScreen" value="true"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowscriptaccess" value="always"&gt;&lt;/param&gt;&lt;embed src="http://www.youtube.com/v/kYTk7emD080&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;" type="application/x-shockwave-flash" allowscriptaccess="always" allowfullscreen="true" width="480" height="385"&gt;&lt;/embed&gt;&lt;/object&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;object width="480" height="385"&gt;&lt;param name="movie" value="http://www.youtube.com/v/xeWr4BzP9M0&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowFullScreen" value="true"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowscriptaccess" value="always"&gt;&lt;/param&gt;&lt;embed src="http://www.youtube.com/v/xeWr4BzP9M0&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;" type="application/x-shockwave-flash" allowscriptaccess="always" allowfullscreen="true" width="480" height="385"&gt;&lt;/embed&gt;&lt;/object&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;object width="480" height="385"&gt;&lt;param name="movie" value="http://www.youtube.com/v/ZUvzG757QpY&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowFullScreen" value="true"&gt;&lt;/param&gt;&lt;param name="allowscriptaccess" value="always"&gt;&lt;/param&gt;&lt;embed src="http://www.youtube.com/v/ZUvzG757QpY&amp;hl=de_DE&amp;fs=1&amp;" type="application/x-shockwave-flash" allowscriptaccess="always" allowfullscreen="true" width="480" height="385"&gt;&lt;/embed&gt;&lt;/object&gt;&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-8530994700074391886?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/8530994700074391886/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2010/06/abune-melketsedek-verstorben.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/8530994700074391886'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/8530994700074391886'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2010/06/abune-melketsedek-verstorben.html' title='Abune Melketsedek verstorben'/><author><name>ዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም</name><uri>http://www.blogger.com/profile/11409675286415926335</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><media:thumbnail xmlns:media='http://search.yahoo.com/mrss/' url='http://2.bp.blogspot.com/_kTvG27VVa9g/TCSxVNQ7MhI/AAAAAAAAAAw/b8u4w1xbo2w/s72-c/BishopMelkeTsedek2.jpg' height='72' width='72'/><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-2185785678230393341</id><published>2010-05-09T20:46:00.001+02:00</published><updated>2010-05-09T20:49:43.366+02:00</updated><title type='text'>በእሾሆች መካከል ያበበች በእውነት የሃይማኖት አበባ ናት</title><content type='html'>&lt;div style="text-align: center;"&gt;&lt;em&gt;በማዕከለ አስዋክ ዘፀገየት ፅጌ ሃይማኖት ዘበአማን፤&lt;/em&gt;&lt;/div&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;&lt;em&gt;በእሾሆች መካከል ያበበች በእውነት የሃይማኖት አበባ ናት፤&lt;/em&gt;&lt;/div&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;ቅዱስ ያሬድ፤&lt;/div&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;div style="text-align: left;"&gt;ሰውን የሚወድ እግዚአብሔር በኃጢአት ለወደቀው አዳም የገባለት ቃል ኪዳን « ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ» የሚል እንደነበር ሁሉ ለታላቁ የሃይማኖት አባት አብርሃምም እንደዚሁ «በዘርህ አህዛብ ይበረካሉ» የሚል ቃልኪዳን ገብቶለት ነበር ዘፍ፤12፤2-3 የሐ.ስራ 3፤25 የሰጠውን ቃል ኪዳን የማያስቀር አምላክ ጊዜው ሲደርስ ፈፀመው። መቼም ፍጥረት ያለ ታሪክ ታሪክም ያለፍጥረት ይኖራል ተብሎ አይታሰብም፤ ስለዚህ በደግነትም ሆነ በክፋት ብዙም ሆነ ጥቂት ታሪክ የሌለው ፍጥረት የለም። ይህንን ለማለት የተፈለገው በንፅህናዋ ያለተጓዳኝ ተፈጥራ ብቻዋን የኖረች የወላደተ አምላክ ልደት እንደ እርሷ ክብር ሳይሆን በመጠኑ ለማስታወስ ተፈልጐ ነው።&lt;/div&gt;&lt;br /&gt;ምክንያቱም ከድንግል ማርያም በቀር ማንኛውም ፍጥረት ያለ ተጓዳኝ ተፈጥሮ የኖረ የለም ያልተፈጠረው አንድ አምላክ ብቻ እንጂ፡፡ ድንግልናዋም ቢሆን ከመነገር በላይ ነው፤¸በድንግልና ፀንሶ በድንግልና ወልዶ ድንግል ሆኖ የኖረ ፍጥረት ስለማይገኝ በዚህም ብቸኛ ናት።&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;እንዲህ ያለችውን ያስገኙ ወላጆቿ ኢያቄምና ሐናም በጥንተ ተፈጥሮ አንድ ወንድ በአንድ ሴት በሚለው ንፁህ ጋብቻ የኖሩ፤ በእግዚአብሔር ሕግ የሚመሩ፤ በኅብረተሰባቸው ዘንድ የተከበሩ ፃድቃን እንደነበሩ በስነ ምግባር የታነፀ የሕይወት ታሪካቸው ይናገራል።&lt;br /&gt;ይህን በመሰለ የህይወት ኑሮ እየኖሩ ፅድቅ የማይጠይቅ፤ ማንም ያላጣውንና ከከበረ ጋብቻቸው ማግኘት የሚገባቸውን ልጅ ሳያገኙ ብዙ ዘመናትን አሳልፈዋል። ቢሆንም ትዳራቸው እግዚአብሔር ያልተለየው በእግዚአብሔር የሚጠበቅ ሰላማዊ ነበር። እነሱም ቢሆኑ ዝም ብለው አልተቀመጡም ወደ ሚመለከተው ክፍል በንፁሕ መስዋዕትና ፀሎት መላልሰው ሲያመለክቱ ኖረዋል። በትክክል የለመኑትን የማይነሳ በእውነት የነገሩትን የማይረሳ አምላክ ከእነሱ በላይ ለእነሱ በማሰብ ትዳራቸውን ለትልቅ ነገር ሲጠብቀው ኖሮ በጊዜው ጊዜ የማንም ጋብቻ ሊያስገኛት ያልቻለውና የማይችልው የከበረች ልጅ አስረክቧቸዋል።&lt;br /&gt;በመሆኑም በመዝሙረ ዳዊት « በጨነቀኝ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት ወደ አምላኬም ጮህኹ ከመቅድሱም ቃሌን ሰማኝ፤» መዝ፤17፤6 እንደተባለው ልዑል እግዚአብሔር የቅዱስ ኢያቄምና የቅድስት ሐናን ፀሎትና ልመናቸውን ተቀብሎ ለማደሪያነት የመረጣት ወላዲተ አምላክ ነሐሴ 7 ቀን ተፀንሳለች። በተፀነሰችም ጊዜ ብዙ ተዓምራት ተደርገዋል በነቢያት ዘመን ነቢዩ ኤልያስ ( 2ኛ ፤ነገ.13፤2) በዘመነ ሐዋርያት እነ ቅዱስ ጴጥሮስ የሐዋ. ሥራ 5፤15 በጥላቸው ገቢረ ተዓምራት እንደፈጸሙ ሁሉ እመቤታችንም በማህፀነ ሐና እያለች የቤርሳቤህን ዓይን አብርታለች።&lt;br /&gt;የፅንሱም ወራት ከተፈጸመ በኋላ ግንቦት 1 ቀን ከፀሐይ ሰባት እጅ የምታበራ ደምግባትና መወደድ ያላት ወላዲት አምላክ ተወለደች። « ኢያቄም ወሐና ወለዱ ሰማየ ሰማዮሙኒ አስረቀት ፀሐየ» ኢያቄምና ሐና ሰማይን ወለዱ ሰማይም ፀሐይን አስገኘች(ወለደች) እንደለ ሊቁ። &lt;br /&gt;&lt;br /&gt;እመቤታችን የተወለደችው ሊባኖስ በተባለ ተራራ ላይ ነው። በሊባኖስ ተራራ ላይ እመቤታችን እንድትወለድ ምክንያቶቹ አይሁድ ቢሆኑም ምሥጢሩ ግን የተነገረው ትንቢት እንዲፈጸም ነው።&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;ንዒ እምሊባኖስ መርዓት ንዒ እምሊባኖስ መኃ 4፤8&lt;br /&gt;ሙሽሪት ሆይ ከሊባኖስ ነይ ከሊባኖስ ነይ የሚል ትንቢት ነበርና። በዚህ እለትም የመላው ዓለም የጨለማ ህይወት በብርሃን፤ ዓመተ ፍዳ ዓመት ኩነኔ በዓመተ ምህረት የሚለወጥበት ዋዜማ በመሆኑ ታላቅ ደስታ ተደርገ። ከዲያብሎስና ሠራዊቱ በስተቀር ዓለም የመልካም ዜና መጀመርያውን ቀን ሲያውቀውም ሳያውቀውም አከበረ የአምላክ እናት ተወልዳለችና። &lt;br /&gt;&lt;br /&gt;እኛ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አማንያን የድንግል ማርያም የአሥራት ልጆች እንደመሆናችን መጠን እናታችን ቅድስት ማርያም ቤተሰቦቿ ከቤታቸው እና ከቄያቸው ተሰደው ብዙ አፀድ ባለበት በአድባረ ሊባኖስ በመወለዷ ይህንን የልደቷን ቀን በገጠር በከተማ፤ ልጅ አዋቂው፤ ሀብታምና ድሀው በአንድነት በሰፈር ውስጥ በመሰባሰብ ሁሉም ያለውን በማምጣት በጋራ በፍቅር በደስታ ያከብራሉ፤ ምንም እንኳ አንዳንዶች ይህንን ያማረ ትውፊት ለባዕድ አምልኮት ቢጠቀሙበትም ከእንዲህ ያለ ምግባረ ብልሹነት ተቆጥበን የመጀመርያውን ዓላማ ጠብቀን የዚህችን መርገመ ሥጋ መርገመ ነፍስ የሌለባት ቅድስት እናት በዓለ ልደት የእያንዳችን የድህነት ብስራት ቀን መሆኑን አውቀን ያለምንም ልዩነት በአንድነት፤በሰላም፤በፍቅር፤በደስታ ልናከብረውና ሃይማኖታዊ እሴቱ ሳይበላሽ፤ሳይበረዝና ሳይለቅ ለትውልድ ልናስተላልፍ ይገባል።&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;ለዚህም የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነትና ረድኤት ይርዳን አሜን።&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;em&gt;መልአከ ገነት&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;em&gt;አባ ኃይለ ጊዮርጊስ ወልደ ማርያም(ቆሞስ)&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;em&gt;ግንቦት 1 ቀን 2002 ዓ/ም&lt;/em&gt;&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;+&amp;nbsp;&amp;nbsp; + &amp;nbsp;&amp;nbsp;+&lt;/div&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;&lt;br /&gt;&lt;/div&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;&lt;strong&gt;የዕለቱ ምስባክ&lt;/strong&gt;&lt;/div&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;&lt;/div&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;መሠረታቲሃ ውስተ አድባር ቅዱሳን&lt;/div&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;ያበድሮን እግዚአብሔር ለአናቅጸ ጽዮን&lt;/div&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;እምኩሉ ተዐይኒሁ ለያዕቆብ &lt;/div&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;&lt;em&gt;መዝ፣86፣1-2&lt;/em&gt;&lt;/div&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;&lt;br /&gt;&lt;/div&gt;&lt;div style="text-align: center;"&gt;+ + +&lt;/div&gt;&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-2185785678230393341?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/2185785678230393341/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2010/05/blog-post.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/2185785678230393341'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/2185785678230393341'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2010/05/blog-post.html' title='በእሾሆች መካከል ያበበች በእውነት የሃይማኖት አበባ ናት'/><author><name>ዙሪክ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም</name><uri>http://www.blogger.com/profile/11409675286415926335</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><thr:total>0</thr:total></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-8163095202576844173.post-649815797058560408</id><published>2010-03-02T23:03:00.006+01:00</published><updated>2010-03-03T19:33:52.354+01:00</updated><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='ሀሜት'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='ሸር'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='ተንኮል'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='ምግብ'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='ሁዳዴ'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='ጾም'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='ትምህርት'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='ሃሰተኝነት'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='ምቀኝነት'/><category scheme='http://www.blogger.com/atom/ns#' term='ቅናት'/><title type='text'>ጾም ማለት የምግብ ለውጥ ማድረግ ብቻ ነውን?</title><content type='html'>በዚህ በጀመርነው የአቢይ ጾም ወቅት ለጿሚው አዳጋች የሚባለው "የጾም ምግብ" በቀላሉ አለማግኘት ነው ይባላል:: ብዙዎች አሣም ደም አለውና አይበላም ይላሉ:: የጾሙ ከፍስኩ እንዳይነካካ ብርቱ ጥንቃቄ የሚያደርጉም ጿሚዎች ቁጥር የሚናቅ አይደለም:: በዚህ በስደት ዓለሙም ቢሆን በተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ከተደነገጉት ሰባቱ አጽዋማት መካከል የአቢይ / ሁዳዴ ጾምን አብዛኛዎቹ አማንያን ይጾሙታል:: የምግብ ለውጥ ይደረጋል ማለት ነው::&lt;br /&gt;ምንም እንኳን ቀን እየተቆጠረ ዛሬ ጾም ስለሆነ ልጠንቀቅ ነገ እፈስካለሁ የሚባል ባይሆንም በተለይ በዚህ ወቅት ልንጾማቸው (ልንታቀብ) የሚገባን ሌሎች ነገሮች ያሉ አይመስሏችሁም?&lt;br /&gt;&lt;br /&gt;ሀሜት - ምቀኝነት -ቅናት -ተንኮል -ሸር - ሃሰተኝነት.ወዘተ ከሥጋውና ከቅቤው የበለጠ አያረክሱም? በእርግጥ የባህርይ ለውጥን የሚጠይቅ ቢሆንም ወደ አፍ ከሚገባው ባልተናነሰ ሁኔታ ከአፍ የሚወጣውን መጠንቀቁም ሊዘነጋ የማይገባው የጾም አይነት ይመስለኛል::በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው እመለስበታለሁ::ጾሙን የሰላም የመፈቃቀር የመተሳሰብና ከእኛ ባነሰ ሁኔታ የሚኖሩትንም የምናስብበት ወቅት ያድርግልን:: ሀገራችን ኢትዮጵያን አምላክ ይጠብቅልን! አሜን::&lt;div class="blogger-post-footer"&gt;&lt;img width='1' height='1' src='https://blogger.googleusercontent.com/tracker/8163095202576844173-649815797058560408?l=tewahedo-ch.blogspot.com' alt='' /&gt;&lt;/div&gt;</content><link rel='replies' type='application/atom+xml' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/feeds/649815797058560408/comments/default' title='Post Comments'/><link rel='replies' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2010/03/blog-post.html#comment-form' title='0 Comments'/><link rel='edit' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/649815797058560408'/><link rel='self' type='application/atom+xml' href='http://www.blogger.com/feeds/8163095202576844173/posts/default/649815797058560408'/><link rel='alternate' type='text/html' href='http://tewahedo-ch.blogspot.com/2010/03/blog-post.html' title='ጾም ማለት የምግብ ለውጥ ማድረግ ብቻ ነውን?'/><author><name>Zegeb Selassie</name><uri>http://www.blogger.com/profile/07466529944435226031</uri><email>noreply@blogger.com</email><gd:image rel='http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail' width='16' height='16' src='http://img2.blogblog.com/img/b16-rounded.gif'/></author><thr:total>0</thr:total></entry></feed>
